የጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግስት ፋይናንስ ቢሮ ለእርሻ አገልግሎት የሚውል 2/ ሁለት/ ትራክተሮች ባለ 120 የፈረስ ጉልበት/120HP /ሁለት/2/ ባለ6 ሳህን አግሮ ማስተር ባልዳን እና ሁለት/2/ መከስከሻ ባለ32 ሳህን ባልዳን 32 DISC ለመግዛት ይፈልጋል።
የጋምቤላ ህ/ብ/ክ/መንግስት ፋይናንስ ቢሮ የዜጎች በጀት መረጃ ሠነድ ለማሳተም ይፈልጋል።
የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ከልላዊ መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት Desktop computer መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት Desktop computer መግዛት ይፈልጋል።
የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፋይናንስ ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት መደበኛ የበጀት መረጃዎችን ለሕዝብ ይፋ ለማድረግ አገልግሎት ላይ የሚውል ህትመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡