በሸገር ከተማ በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለገላን ወረዳ ለ2019 በጀት ዓመት ለቢሮ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውል ኮድ 3 የሆነ እና ደብል ካፕ ወይም አነስተኛ መኪኖችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።
በሸገር ከተማ በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለገላን ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል አነስተኛ እና ኮድ 3 የሆነ የመጫን አቅሙ 5 /አምስት/ ሰው ያልበለጠ እና በኤሌክትሪክ ቻርጅ የሚሰራ አውቶማቲክ የሆነ መኪና ለ2018 በጀት ዓመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
በሸገር ከተማ በገላን ከፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በገላን ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ፡- የቢሮ የፅህፈት መሳሪያዎችን የቢሮ ፈርኒቸርና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን፣ የፅዳትና አላቂ የቢሮ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለገላን ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል PIC UP መኪና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ::