የደ/ብርሃን መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በመደበኛ በጀት እና በውስጥ ገቢ በጀት ከዚህ በታች የተጠቀሰውን እቃዎች መግዛት ይፈልጋል።
የደ/ብርሃን መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በአጥር ግቢ ውስጥ በተለያዩ ቦታ ላይ የሚገኝ ነጭ ባህር ዛፍ /ደን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የደ/ብርሃን መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በግቢው ውስጥ ከዚህ በታች በተጠቀሰው መሠረት 11 ሄክታር የአትክልት መሬት ከሚያዚያ 15/2017ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 14/2019 ዓ.ም የጨረታ መነሻ ዋጋ የአንድ ዓመት 4,000,000.00 /አራት ሚሊየን/ ለሁለተኛው ዓመት የጨረታ አሸናፊው 10% /አስር ፐርሰንት/ ጭማሪ ገንዘብ በማድረግ ለሁለት ዓመት በጨረታ አወዳድሮ እስከ ሚያዚያ 14/2019 ዓ.ም በኮንትራት ማከራየት ይፈልጋል፡፡
የደ/ብርሃን መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በመደበኛ በጀት እና በውስጥ ገቢ በጀት ከዚህ በታች የተጠቀሰውን እቃዎች መግዛት ይፈልጋል ፡፡