የልደታ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ለ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ማስፈጸሚያ የሚሆኑ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሥልጠና ግብቶች እና የተለያዩ የቢሮ እቃዎች ከሕጋዊ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ልደታ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ለ2017 በጀት አመት እቅድ ማስፈፀሚያ የሚሆኑ የስልጠና ግብዓቶችን እና የተለያዩ የቢሮ እቃዎችን የቀረበውን ፍላጎት በ15 የተለያዩ ሎቶች በመለየት የሚከተለውን መስፈርት ከሚያሟሉ ህጋዊ ድርጅቶች በ2ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ልደታ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ንብረቶችን በመንግስት ግዢና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 17/2002 አንቀጽ 59 መመሪያ በሚያዘው መነሻ መሰረት ባገለገሉ ንብረት ክፍል ውስጥ በግቢ እድሳት የተሰበሰቡ ጎረንዳዮ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ