በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጤና ጥበቃ ቢሮ የደብረሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ2019 በጀት አመት ሎት1 የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ አገልግሎት ግዥ፣ ሎት2 የህክምና ግብአቶች እና የኦክስጅን ስሊንደር ጭነት አገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመፈፀም ይፈልጋል።
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጤና ጥበቃ ቢሮ የደብረሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ2018 በጀት አመት ለሚፈፅማቸው ግዥዎች ማለትም ሎት 1. የፅህፈት መሳሪያ ግዥ፣ ሎት 2 ጽዳት እቃዎች ግዥ፣ ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ግዥ፣ ሎት 4. የመኪና ጎማ ግዥ እና ሎት 5. የህትመት ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጤና ጥበቃ ቢሮ የደብረሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ2018 በጀት አመት ለሚፈፅማቸው ግዥዎች ማለትም ሎት 1. የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ አገልግሎት ግዥ፣ ሎት 2 የመድሃኒት ጭነት ከአዲስ አበባ እና ከደ/ብርሃን የኦከስጅን ስሊንደር ጭነት አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከሀምሌ 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ለሶስተኛ ወገን በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የደብረሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ2017 በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ ሎት (የፅህፈት መሳሪያዎች (ወረቀትና የወረቀት ውጤቶች/፤ ሎት 2.የመኪና ጎማ፣ ሎት 3. የመኪና እና የጄነሬተር ሞተር ዘይት፣ ሎት 4. ህትመት፣ ሎት 5.የፅዳት እቃዎች ግዥ እና ሎት 6.የውሃ ጋንፕ ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡