ሮቢ በርጋ የ/ሕ/ሥራ ዩኒዬን በመጋዘን ተከማችቶ የሚገኘውን ጊዜ ያለፈባቸው ለምርት ግብዓት የማይውል የተለያዩ የአፈር ማዳበሪያ ለሦስተኛ ጊዜ እና የተለያዩ ፀረ አረም እና የዋግ መድኃኒት ለሁለተኛ ጊዜ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በምዕራብ ሸዋ ዞን ሮቢ በርጋ የገ/ሕ/ሥራ ዩኒዬን በመጋዘን ተከማችቶ የሚገኘውን ጊዜው ያለፈባቸው ለምርት ግብዓት የማይውል የተለያዩ የአፈር ማዳበሪያ እና አገልግሎት መስጠት የሚችሉ የተለያዩ ፀረ አረም እና የዋግ መድሃኒት በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ሮቢ በርጋ የገ/ሕ/ሥራ ዩኒየን የኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ዩንየን በዩንየኖችና ሕብረት ስራ ማህበራት መጋዘን ተከማችቶ የሚገኘውን ለምርት ግብዓት የማይውል የተለያዩ የአፈር ማዳበሪያ በጨረታ አወዳድሮ እንዲሸጥ በተወሰነው መሰረት በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ሕጋዊ ፈቃድ ያላችሁ ግለሰብ ወይም ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግዴታዎች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ሮቢ በርጋ የገ/ሕ/ሥራ ዩኒዬን ለ2017/18 የአፈር ማዳበሪያ ለገ/ሕ/ሥራ ማህበራት ማጓጓዝ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ሕጋዊ የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግዴታዎች በሟሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡