ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የጨረታ ቁጥር 2/2018 ዓ.ም ለስልጠና እና ለገፀ ምድር ማልማትና ማስዋብ ስራ ግዥ ለመፈጸም 2ኛ ዙር የሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል።
ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የጨረታ ቁጥር 5/2017 ዓ.ም ለስልጠና እና ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን ግዥ ለመፈጸም ለ2017 በጀት ዓመት 5ኛ ዙር ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የማሽን ጥገና እና የቢሮ እቃዎች ጥገና እና የኮሌጁን መሰረተ ልማት የሚሰሩ ሥራዎችና የተለያዩ ጥገናዎችን ግዥ ለ2017 በጀት ዓመት በሁለተኛ ዙር ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የጨረታ ቁጥር 3/2017 ዓ.ም ለስልጠና እና ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን ግዥ ለመፈጽም ለ2017 በጀት ዓመት 3ኛ ዙር ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።