የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት በ2018 ዓ.ም ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ለቡናና ደን ችግኝ ጣቢያ አገልግሎት የሚውሉ ፓሊቲን ቲዩብ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት በ2018 ዓ/ም ቡና፣ ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘርዘሩ ዕቃዎችን፡ ከተራ ቁጥር 1-4 የተዘርዘሩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት በ2018ዓ/ም ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ እስቴሽነሪ፣ ፈርኒቼር፣ኤሌክትሮኒክስ እና የጽዳት መገልገያ እቃዎች ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት በ2017 ዓ.ም የቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ጨረታ እና ለቡናና ደን ችግኝ ጣቢያ አገልግሎት የሚውል ፖለቲን ቲዩብ ግዥ ለመጀመሪያ ጊዜ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡