ለሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም በስሩ ለሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ቀለብ እህል ጥራጥሬና ሸቀጣሸቀጥ እና ለሲቪል ሠራተኞች ደንብ ልብስ ከሚያዚያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 2018 ዓ.ም ለ120 ቀናት ከሚያቀርቡ ሕጋዊ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች፣ አቅራቢ ነጋዴዎችና ማኅበራት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ለሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም በስሩ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች ቀለብ እህል፣ ጥራጥሬ እና ሸቀጣሸቀጥና ጽ/መሳሪያ ከታህሳስ 1/2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት 30/2018 ዓ.ም ለ120 ቀናት ከሚያቀርቡ ህጋዊ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች /አቅራብ ነጋዴዎችና ማህበራት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም በስሩ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች ቀለብ እህልና ጥራጥሬ፣ ሸቀጣ ሸቀጥ፣ ጽህፈት መሳርያ እና የሥልጠና ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም በስሩ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች ቀለብ እህል፤ ጥራጥሬና ሸቀጣሸቀጥ ከሚያዝያ 1/2017 ዓም እስከ ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም ለ120 ቀናት ከሚያቀርቡ ህጋዊ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች ፣ አቅራቢ ነጋዴዎችና ማህበራት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡