በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናስና ፕላን መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በዞኑ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ቋሚና ዓላቂ የቢሮ ዕቃዎችን ማለትም ፥ የጽህፈት መሳሪያ ፥ የጽዳት ዕቃዎች ፥ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ፥ ሞተር ሳይክል ፥ ከውጭ ሃገርየሚገቡ ፈርኒቸር ፥በአከባቢ ማቴሪያል ሆኖ በዘመናዊ ማሽን የሚሰሩ ለውጭ ገበያ ፈርኒቸር ፥
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት በዞኑ ውስጥ ለሚገኙት ለቡሌ እና ለራጴ ወረዳ አሲዳማ አፈርን ለማሻሻል አገልግሎት የሚውል የአፈር ኖራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ሎት1. በዞኑ ውስጥ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች፣ ለወረዳ እና ከተማ አስተዳደር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የተሽከርካሪ ጎማ ሎት2. ለካሜራ አገልግሎት የሚውል ተዛማጅ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት በዞኑ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ሎት1. የጽህፈት መሣሪያ ሎት2. የፅዳት ዕቃዎች ሎት3. የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ሎት 4. ሞተር ሳይክል ሎት 5. ከውጭ ሀገር የሚገቡ ፈርኒቸር ሎት 6. በአካባቢ ማቴሪያል ሆኖ በዘመናዊ ማሽን የሚሠሩ ለውጪ ገበያ የሚቀርቡ ፈርኒቸር ሎት 7. በአካባቢ ማቴሪያል የሚሠራ ፈርኒቸር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡