በአርሲ ዞን ማረሚያ ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች የበሰለ ምግብ ወይም ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል እና የተለያዩ ማጣፈጫዎችን እንዲሁም የማገዶ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአርሲ ዞን ማረሚያ ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች የበሰለ ምግብ ወይም ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል እና የተለያዩ ማጣፈጫዎችን እንዲሁም የማገዶ እንጨት በ2018 በጀት ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ለ6 ወር (ስድስት ወር) በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአርሲ ዞን ማረሚያ ቤት ውስጥ ለሚገኙት የሕግ ታራሚዎች የበሰለ ምግብ ወይም ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል እና የተለያዩ ማጣፈጫዎችን እንዲሁም የማገዶ እንጨት የ2017 ዓ.ም በጀት ከጥር 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ለ6/ስድስት/ ወር ለሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ