የስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎታቸውን የጨረሱ አሮጌ ብረታ ብረቶችን ማለትም ስቲል ካስት አይረን አልሙኒየም እና አሮጌ የተሽከርካሪ ጎማዎችን በሃራጅ በግልፅ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
በአብክመ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎታቸውን የጨረሱ የተከማቹ ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች በሀራጅ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አሳውጆ ሸጦ ማስወገድ ይፈልጋል፡፡
በአብክመ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን ለማዕከሉ አገልግሎት የሚውል በ2018 በጀት ዓመት ግዥ ለመፈፀም በሎት 1. ጎማ ሎት 2 የትራክተር መለዋወጫዎች እና የተለያዩ መፍቻዎች በግልፅ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአብክመ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የስሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎታቸውን የጨረሱ የተከማቹ ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች በሀራጅ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አሳውጆ ሽጦ ማስወገድ ይፈልጋል።