ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን በአርባምንጭ ከተማ ላሰራው ህንጻ ብቁ የሆኑ ተጫራቾችን በግልጽ በጨረታ ቁጥር 4286097 አወዳድሮ የመስታወት አቅርቦት እና ገጠማ ስራ ለማሰራት ይፈልጋል ።
ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን በአርባምንጭ ከተማ ላሰራው ህንጻ ብቁ የሆኑ ተጫራቾችን በግልጽ በጨረታ ቁጥር 4286097 አወዳድሮ የመስታወት አቅርቦት እና ገጠማ ስራ ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም በደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙት ከተሞች ማለትም፤ ለወላይታ ሶዶ እና አካባቢው፣ አረካ ፣ ሆሳዕና ፣ ወልቂጤ ፣ እምድብር፣ ቡታጅራ ወራቤ፤ አርባምንጭ፣ ሳውላ ፣ ጅንካ ፣ ዱራሜ እና ሀላባ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ ሞዴሎች የመኪና ኪራይ አገልግሎት መግዛት ይፈልጋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የመኪና ክራደ ጨረታ ማስታወቂያ