Tender Detail

Tender Details


በደ/ኢ/ከ/መ/ግብርና ቢሮ የወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ በ2017 በጀት ዓመት 2ኛ ዙር ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1 የጽ/መሳሪያዎች፣ ሎት 2 የሰራተኞች ደንብ ልብስ ፣ ሎት 3 ቋሚ የቢሮ ዕቃ ሎት 4 አላቂ የቢሮ ዕቃ፣ ሎት 5 የእንስሳት መኖ ጥሬ ዕቃ፣ ሎት 6 የጓሮ አትክልቶችን፣ ሎት 7 የግብርና ግብዓት፣ሎት 8 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ፣ ሎት 9 የህንጻ መሳሪያዎችን፣ ሎት 10 የተማሪዎች መመረቂያ ባይንደር ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡  


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በደ////ግብርና ቢሮ የወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ 2017 በጀት ዓመት 2 ዙር ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1 የጽ/መሳሪያዎች፣ ሎት 2 የሰራተኞች ደንብ ልብስ ሎት 3 ቋሚ የቢሮ ዕቃ ሎት 4 አላቂ የቢሮ ዕቃ፣ ሎት 5 የእንስሳት መኖ ጥሬ ዕቃ፣ ሎት 6 የጓሮ አትክልቶችን፣ ሎት 7 የግብርና ግብዓት፣ሎት 8 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ሎት 9 የህንጻ መሳሪያዎችን፣ ሎት 10 የተማሪዎች መመረቂያ ባይንደር ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡  

በዚሁ መሠረት፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን የግብር ግዴታቸውን የተወጡ፤ የተ.እታ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የቲን ሰርተፊኬት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው የምዝገባ ምስ ወረቀት ያላቸው::
  2. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለሎት 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 ለጨረታ ዶክመንቱ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ ብር/ ብቻ በሶዶ ግብርና ኮሌጅ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተከፍቶ በሚገኘው አካውንት ቁጥር 1000018208443 በማስገባት አድቫይስ በመያዝ ወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ ///አስ/ ቡድን ቢሮ ቁጥር 41 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ ለሎት 1 2 3 4 5 8 9 10 ብር 20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር/ ለሎት 6 እና 7 ብር 5,000 /አምስት ሺህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪ በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ኮፒ ጋር አሽገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሰነድ አንድ ኦርጅናልና 1 የኦሪጅናሉን ኮፒ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. የጨረታው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው 16 የሥራ ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾችና ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 430 ሰዓት ላይ ወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ ///አስ/ ቡድን ቢሮ ቁጥር 41 ይከፈታል፡፡ 16ኛው የስራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ በሚውለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ የማይነበብና ስርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለበትም፡፡
  7. አሸናፊው ድርጅት ያሸናፋቸውን ዕቃዎች እስከ ሌጁ ድረስ አቅርቦ ያስረባል፡፡
  8. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፈልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡

 

ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 046-5-51-39-84 መደወል ይቻላል፡፡

 

ይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ

 

Save Tender