Tender Detail

Tender Details


የደራርቱ ቱሉ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር :-002/2017

 

የደራርቱ ቱሉ ሁለተኛ ደረጃ /ቤት 2017 . አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች ማለትም :-

  • የደንብ ልብሶች
  • አላቂ የቢሮ ዕቃዎች
  • አላቂ የህምና ዕቃዎች
  • ቋሚ እቃዎችን

ግል ጨረታ አወዳድ ዛት ይፈልጋል ፡፡ በዚህ መሰረት ተጫራቾች፡-

  1. በመንግስት ዕቃ አቅራቢነት ተመዝግበው የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ እና ቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. ተጫራቾች በዘርፉ ወይም በመስኩ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው::
  3. የዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች ተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመፈል የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
  6. ተጫራቶች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረብያ ቦታ በግልጽ በመሙላት በመጨረሻ ቦታ ላይ ስም፣ ፈርማና ህጋዊ ማህተም በማኖር በታሸገ ኤንቨሎፕ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በማሸግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት 200-1100 ዋጋቸውን በመሙላት በተጠቀሰው የስራ ሰዓት የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

ለጨረታ ማስከበርያ የሚሆን የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሲፒዮ ብር 2% (ሁለት ፐርሰንት) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

  1. ተጫራቾች ናሙና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች ጨረታው ሊዘጋ አንድ ቀን እስከቀረው ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ጨረታውን እሸናፊ ሆነው ከተገኙ በኋላ 10% ባሸነፉበት ዕቃ መጠን መሰረት የውል መስከበሪያ ማስያዝ ይኖርቦታል፡፡
  3.  ጨረታውን ለማዛባት የሚሞ ከጨረታው ውጪ እንደሚሆንና የጨረታውን ማስከበርያ CPO እንደሚወረስባቸው ማወቅ አለባቸው::
  4.  ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በተዘጋ በቀጣዩ የስራ ቀን ከቀኑ 500 ሰዓት በትምህርት ቤቱ የግ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል
  5.  መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  6.  ለ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0114343278/ 0114715349

 

ድራሻ፡- በአቃቂ ቃሊቲ ፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ከቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ ከአሮጌው አስፓልት 200 ሜትር ገባ ብሎ

 

የደራርቱ ተኛ ደረጃ /ቤት

 

Save Tender