በቡኖ በደሌ ዞን የዳቦ ሐና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት በሥሩ ላሉት መስሪያ ቤቶች ለአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
በቡኖ በደሌ ዞን የዳቦ ሐና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት በሥሩ ላሉት መስሪያ ቤቶች ለአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
- የጽህፈት መሣሪያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች
- የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች
- የሠራተኞች ደንብ ልብስና ጫማ
- የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች (Office Furniture)
- የመኪና እና የሞተር ጐማዎች እና
- የግንባታ ዕቃዎች
- ጀኔሬተሮች እና ሞተሮች
በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል።
- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው።
- ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 5% በባንከ የተመሰከረ CPO ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችሉ።
- አሸናፊ ተጫራቾች ለመልካም ሥራ አፈጻጸም የጠቅላላ ዋጋውን 10% ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አሥራ አምስት (15) የሥራ ቀናት የጨረታውን ሰነድ ከዳቦ ሐና ወረዳ የገቢዎች ባለሥልጣን ጽ/ቤት የማይመለስ ብር ሁለት መቶ (200) በመግዛት ዋጋቸውን ሞልተው ከገዙበት ቀን ጀምሮ እስከ ጋዜጣው ከወጣበት መጨረሻ አሥራ ስድሰተኛው (16) የሥራ ቀን 3:30 ሰዓት ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ጋዜጣው ከወጣበት በአስራ ስድስተኛው (16) የሥራ ቀን በ3:30 ሰዓት ተዘግቶ በ4፡00 ሰዓት በግልጽ ይከፈታል።
- የዕቃው ማስረከቢያ ቦታ ዳቦ ሐና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ሆኖ ጠቅላላ ወጪ የሻጩ ግዴታዎች ናቸው።
- በሌላ ተጫራቾች ላይ ተንተርሶ ማቅረብ አይቻልም።
- የዕቃው ብዛት ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል፡፡
- መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ከአገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- የጨረታው አሸናፊ የዕቃውን ናሙና ዕቃውን ከማስገባቱ በፊት ማቅረብ ይኖርበታል።
- የመሥሪያ ቤቱ ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል ጨረታው በተናጥል ወይም በጠቅላላ ድምር የሚገመገም ይሆናል።
- ከተራ ቁጥር 1-11 በተጠቀሰው መስፈርት የማያሟላ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ የለበትም፡፡
ለበለጠ መረጃ 0911562824/0917251836
በቡኖ በደሴ ዞን የዳቦ ሐና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
