Tender Detail

Tender Details

  • Company መልካ አዋሽ የገበሬዎች ህብረት ሥራ ዩኒየን
  • Address ሸገር ከተማ ሰበታ ክፍለ ከተማ ሞግሌ ወረዳ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 66 39 94 24
  • Website
  • Deadline31 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineFortune
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-08-31 00:00:00
  • Categories Office Supplies And Services , Electronics Materials , Vehicle tire , Cloth And Shoes

መልካ አዋሽ የገበሬዎች ህብረት ሥራ ዩኒየን ለ2017 በጀት የሚዉሉ የተለያዩ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::


የጨረታ ማስታወቂያ

መልካ አዋሽ የገበሬዎች ህብረት ሥራ ዩኒየን 2017 በጀት የሚዉሉ

የትራከር የኤፍኤስአር (FSR) የዋዉ(waw)እና የፒካፕ ጎማዎች

የተለያዩ የኤሌክተሮንክስ ዕቃዎች እና እስቴሽናሪዎች

የሰራተኞች የደንብ ልብስ እና ጫማ

የተለያዩ የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች እና የተላየዩ ሸቀጣ ሸቀጦች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

ስለሆነም በጨረታዉ ለመሳተፋ የሚፈልጉ ተጫራቾች

1. ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑን ህጋዊ ግብርየከፊሉና ቫት(VAT) ተመዝጋቢ መሆናቸዉን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ::

2. በድርጅቱ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት 4/12/2017 ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት(consecutive days) ዉስጥ ሰበታ ከታማ በሚገኘዉ የዩኒየኑ ቢሮ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ::

3. ተጫራቾች የጨረታ ስነዳቸዉን ሞልተዉ በሰም በታሻገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ 25/12/2017 ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ያስገባሉ በዚሁ ዕለት 500 ስዓት ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፋታል::

4. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

5. የጨረታ ማስከበሪያ ከባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ጠቅላላ ዋጋ 5% ማስያዝ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል::

አድራሻ

ሰበታ ወረዳ የግብርና ቢሮ /ቤት ጊቢ ዉስጥ

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0966393424/0922021269

Save Tender