Tender Detail

Tender Details


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በመደበኛ በጀት 2018 በጀት ዓመት በፑል ለታቀፉ ሴር መ/ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድረን ግዥ ለመፈፀም እንፈልጋለን።


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት በመደበኛ በጀት 2018 በጀት ዓመት በፑል ለታቀፉ ሴር /ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድረን ግዥ ለመፈፀም እንፈልጋለን።

ሎት 01 ጽሕፈት መሳሪያና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች 15,000 /አስራ አምስት ሺህ/

ሎት 02 የመኪና ሞተር ሳይክል ጎማ ሎት 30,000 /ሠላሳ ሺህ ብር/

ሎት 03 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/

  1. ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው፣ ለመንግስት 3% ለመክፈል ፈቃደኛ የሆኑ እና ከሚመለከተው ክፍል የተሰጠ ታክስ ከሊራንስ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. በፌዴራል ግዥና የመንግስት ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ የያዙ መሆናቸው፣
  3. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለሰነዱ በየሎት የማይመለስ 300 /ሶስት መቶ ብር ብቻ/ ወደ ባይራ ኮይሻ ወረዳ ገቢዎች ባለሥልጣን //ቤት ሄደው ሂሳቡን በመክፈል ከባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ከግዥና ንብረት አስ/ ቢሮ ቁጥር-7 ሰነድ መውሰድ ይኖርባቸዋል።
  4. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሰነድ ኦርጅናሉንና ሁለት የኦርጅናሉን ፎቶ ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ኤንቨሎፕ ፖስታ ሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ በባኮ/ወፋ//ቤት ለጨረታው በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ መክተት ይኖርባቸዋል፣
  5. የጨረታው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት 15 የሥራ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው 16 በሥራ ቀን ከጧቱ 430 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 500 ላይ በባ/// /ቤት በግዥና ንብረት / ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 7 የሚከፈት መሆኑን።
  6. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የነጠላ ዋጋ ላይ የማይነበብና ስርዝ ድልዝ ያለበትን ሰነድ ከሆነ ተቀባይነት የለውም።
  7. አሸናፊ ድርጅት ውል ከመፈረሙ በፊት የሚገዙ እዕቃዎች ናሙና በድርጅቱ ማህተም አስደግፈው ማቅረብ የሚችሉ፣
  8. አሸናፊው ተጫራች ውል ማስከበሪያ 10% ማስከበሪያ በባንክ የተመሰከረለት የጥሬ ብር/ሲፒኦ/ ከታወቀባንክ የተረጋገጠ የተመሰከረለት የጥሬ ብር /ሲፒኦ/ ለየብቻ ለማስያዝ ፍቃደኛ የሆነ መሆናቸው፣
  9. ተጫራች የሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስ/VAT/TOT የሚጨምር ወይም የማይጨመር መሆኑን ተለይቶ ሊቀመጥ ይገባዋል።
  10. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ መሆኑን።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 56 445 021/09 16 414 097 ደውለው ማነጋገር ይችላሉ።

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender