Tender Detail

Tender Details


በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የቂሊንጦ ቁ.1 የቅድመ አንደኛ የእንደኛ እና የመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎችን ግዥ ለመፈፀም አቅራቢ ድርጅቶችን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የግልፅ ጨረታ ቁጥር 001/2018.

 

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የቂሊንጦ .1 የቅድመ አንደኛ የእንደኛ እና የመካከለኛ ደረጃ /ቤት 2018 . በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎችን ግዥ ለመፈፀም አቅራቢ ድርጅቶችን እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

1. ተጫራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሰውን የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ሎት በባንክ በተረጋገጠ CPO ማቅረብ አለባቸው

በሎት የተጠየቀው እቃዎች ዝርዝር

 

የሎት ቁጥር

የእቃው አይነት

CPO (በብር)

ሎት 1/ 6211

ንብ ልብስ

32,000.00

ሎት 2/ 6212

አላቂ የቢሮ እቃ

8,000.00

ሎት 3/ 6215

አላቂ የትምህርት እቃ

21,000.00

ሎት 4/ 6218

አላቂ የፅዳት እቃዎች

32,000.00

ሎት 5/ 6219

የተለያዩ የቢሮ እቃዎች

8,000.00

ሎት 6/ 6313

ቋሚ እቃዎች

80,00.00

 

  1. አላቂ የቢሮ እቃዎች
  2. አላቂ የትምህርት እቃዎች
  3. የስፖርት ቱታዎችና የስፖርት ጫማዎች
  4. የመምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች የደንብ ልብስ
  5. የጽዳት እቃዎች
  6. የተለያዩ የወንድና የሴት ጫማዎችን በግልጽ ጨረታ
  7. የተለያዩ የአጸደ ህጻናት መጫወቻ አሻንጎሊቶች
  8. የላብራቶሪ እቃዎች
  9. የውሃ መስመር መገጣጠሚያ እቃዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው
  2. የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆኑና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. በመንግስት እቃ አቅራቢነት የተመዘገቡና የምስክር ወረቀት ያላቸው
  4. የዘመኑን ግብር የከፈሉ
  5. ተጫራቾች የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ ብቻ በመፈል የጨረታ ሰነዱን ከት/ቤቱ ፋይናንስ ኦፊሰር ቢሮ ቁጥር 4 መግዛት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነዱ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ ላይ ማህተም ስምና ፊርማቸውን በማኖር ዋናውንና ኮፒውን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት 230 እስከ 1100 ሰዓት ድረስ በት/ቤቱ በግዢ ኦፊሰር ቢሮ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  1. ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በወጣ 11ኛው የስራ ቀን 430 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  2. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡

ቃቂ ክፍ ከተማ ወረዳ 9 ከሄኒከን ቢራ ፋብሪካ አጠገብ

ስልክ ቁጥር 0913010704/0969928818

 

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍ ከተማ የቂንጦ .1 የቅድመ አንደኛ የአንደኛ እና የመካከ ደረጃ /ቤት

 

Save Tender