Tender Detail

Tender Details

  • Company የአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 05 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address ፒያሳ ገዳም ሰፈር ከጊዮርጊስ ጀርባ ወደ ዳክስን መሄጃ ወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት 2ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-266384
  • Website
  • Deadline08 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-09-08 00:00:00
  • Categories Office Supplies And Services , Textile, Garment & Leather , Electronics Materials , Decor Work

አራዳ ከ/ከተማ ወረዳ 05 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት አመት የአንደኛ (iኛ) ዙር ጨረታ፡- በሎትı፡- የጽዳት ዕቃዎች ግዥ በሎት2፡- የደንብ ልብስ ግዥ በሎት 1፡- አላቂ የቢሮ ዕቃዎች ግዥ በሎት4፡- የደንብ ልብስ ግዥ በሎት5፡- የመኪና ዕቃዎች ግዥ በጨረታ አውዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ::


                                                                                ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

አራዳ ከ/ከተማ ወረዳ 05 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት አመት የአንደኛ (1ኛ) ዙር ጨረታ፡- በሎትı፡- የጽዳት ዕቃዎች ግዥ በሎት2፡- የደንብ ልብስ ግዥ በሎት 1፡- አላቂ የቢሮ ዕቃዎች ግዥ በሎት4፡- የደንብ ልብስ ግዥ በሎት5፡- የመኪና ዕቃዎች ግዥ በጨረታ አውዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል :: በተጨማሪም በአገልግሎት ስራዎች ፡- በሎት 1፡- የመስተንግዶ ስራዎች በሎት 2፡- የህትመት ስራዎች በሎት 3፡- የኤሌክትሮኒክስ (የአይቲ) እቃዎች ጥገና ስራዎች በሎት4፡- የኤሌክትሮኒክስ (የአይቲ) እቃዎች መለዋወጫ አቅርቦት በሎት 5፡- የልብስ ስፌት ስራዎች በሎት 6፡- የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች ጥገና ስራዎች በሎት 7፡- የዲኮር ስራዎችን በሎት 8፡-የትራንስፖርት አገልግሎት ስራዎች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ስለሆነም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሎቶች መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች መጫረት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 

  1. ተጫራቾች በአቅራቢ ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 

  2. የታደሰ የንግድ ፈቃድና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 

  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡ 

  4. ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለበት ፡፡ 

  5. የጨረታ ሰነዱ የመወዳደሪያ ዋጋ በሙሉ ታሽጎ ለጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡  

  6. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ሎት ሁሉ ናሙና ማቅርብ አለባቸው :: 

  7. ተጫራቾች በአንድ እቃ አይነት ሁለት ናሙና ማቅረብ የለባቸውም:: 

  8. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ሎት ሁሉ ናሙና ላይ ድርጅታቸውን የሚገልፅ ማንኛውንም ምልክት (ማህተም) ማስቀመጥ የለባቸውም::

  9. ተጫራቾች የጨረታው ማስታውቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር በየሎቱ 200 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ከወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት የጨረታ ሰነዱን መግዛት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ 

  10. ጨረታው ከወጣበት ቀን አንስቶ በዘኛው ቀን 4፡00 ሰዓት የሚታሸግ ሲሆን 4፡30 ሳጥኑ የሚከፈት ይሆናል፡፡  

  11. የመወዳደሪያ ዋጋ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት የምትችሉ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይሆናል ፡፡ 

  12. ተጫራቾች ዋጋቸውን በወሰዱት የጨረታ ሰነድ ላይ ብቻ መሙላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ 

  13. ተጫራቾች በወሰዱት ሰነድ ላይ በእስክሪቢቶ እስፔክ ማስተካከል አይችሉም ፡፡ 

  14. የጨረታ ዋስትና በየሎቱ 2% ሲፒኦ ብቻ ሲሆን የምንቀበለው ቼክ አንቀበልም በተጨማሪም ተጫራቾች ____አሸናፊ ሆነው ሲቀርቡ አሸናፊ የሆኑበትን 10% ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል ፡፡ 

  15. ተጫራቾች የዋጋ የጊዜ ገደብ ማስቀመጥ አይችሉም:: 

  16. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ማሳሰቢያ፦ ተጫራቾች ለሚኖራቸው ጥያቄ ወይም መረጃ ለማግኘት ቢፈልጉ በስልክ ቁጥር 01111266384 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ ፡፡ 

አድራሻ ፡- ፒያሳ ገዳም ሰፈር ከጊዮርጊስ ጀርባ ወደ ዳክስን መሄጃ ወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት 2ኛ ፎቅ ::

                                                           የአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 05 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት   

Save Tender