Tender Detail

Tender Details


በቂርቆስ ክ/ከተማ የዋ/ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም የጥገና ሥራዎችና ለአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በቂርቆስ /ከተማ የዋ//////ቤት 2018 . የጥገና ሥራዎችና ለአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

  1. የደንብ
  2. አላቂ የቢሮ ዕቃዎች
  3. ህትመት
  4. አላቂ የህምና ዕቃዎች
  5. አላቂ የት/ ዕቃዎች
  6. አላቂ የፅዳት ዕቃዎች
  7. ልዩ ልዩ መሳሪዎች መጽሐፍፎች
  8. ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች
  9. ጥገና ዕድሳት ሥራዎች

ከህጋዊ አቅራቢዎች ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እንፈልጋ መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተለውን መስፈርቶች ሟሟላት ባቸው

  1. በጨረታው በጥቃቅን አነስተኛ የተደራጀ ሆነው የዕድገት ደረጃቸው አነስተኛ ታዳጊ መሆን ይጠበቅባቸዋል ከሚመለከተው ፍል ደብዳቤ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የሀገር ውስጥ ግብር አጠናቀው የከፈሉ መሆን እና ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ
  3. Tin ነበር ማቅረብ የሚችል
  4. ቫት ተመዝገቢነት ማቅረብ የሚችል
  5. የንግድ ምዝገባ ማቅረብ የሚችል
  6. የፌዴራል የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል
  7. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን የተሰጠ ማቅረብ የሚችል
  8. የአቅረቢነት ዝርዝር ውስጥ ያሉ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  9. ከሁለት አመት ወዲህ ሁለት አመት ያልሞላው የስራ ልምድ ቢያንስ አምስት ቦታ የሰሩበት የተሟላ የስራ ልምድ ኮፒና ኦርጅናል ማቅረብ የሚችል
  10. የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 ሃያ ብር በባንክ የተረጋገጠ CPO ወይም በመስሪያ ቤታችን የውስጥ ገቢ አካውንት ያስገባበትን ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ዋስትና ማስከበሪያ 20,000 ብቻ ለግንባታ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል
  11. ተጫራ የአሸነፉበትን የጥገና ሥራ ክፍያ የሚከፈላቸው ሥራውን ሰርተው ሲያጠናቅቁ ነው።
  12. ለጨረታ ማስከበሪያ የሚውል በእያንዳንዱ ኮድ የሚመለስ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /CPO/ 10,000 (አስር ብር) ማቅረብ ኖርቦታል፡፡
  13. ለጨረታ ሰነድ ሽያጭ የማይመለስ 200 ሁለት መቶ ብር በመፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት በዋልያ የመጀ///ቤት ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 1 (አንድ) በግንባር በማቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  14. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን እቃ ናሙና ጨረታውን ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባችኋል ናሙና ለማይቀረብላቸው ዕቃዎች ፎቶ መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  15. የጨረታ ሰነዱን ኮፒና ኦርጅናል በመለየት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በተለየዩ አሽገው ሲያምጡ CPO ጨረታው ከመፈቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  16. ተጫራቾች የሚያቀርቡበትን የዋጋ ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ ከነቫቱ በግልፅ ሞልተው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ 10ኛው የሥራ ቀን 1100 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀ ሣጥን ቢሮ ቁጥር 1 ማስገባት ይችላሉ፡፡
  17. ጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት 10ኛው ቀን በዓል ከሆነ በቀጣዩ ቀናት ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች (ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  18. የጨረታ አሸናፊ የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዕቃ የጠቅላላ ዋጋን 10 ፐርሰንት ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) ማስያዝ
  19. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- ቂርቆስ /ከተማ ወረዳ 11 ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን ዝቅ ብሎ

ስልክ ቁጥር፡- 011-4-67-27-36

 

በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር /ቢሮ በቂርቆ/ከተማ //ቤት የዋልያ / ////ቤት

 

Save Tender