Tender Detail


በደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በዝርዝር የተገለፁትን ነገሮች በ1ኛ ዙር ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የመደበኛ እቃ ግዥ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 001/2018

 

በደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ 2018 በጀት ዓመት 1 ዙር ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን

 

.

የእቃው ዓይነት

የሎት አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር መጠን (በኢትዮጵያ ብር)

1

ስቴሽነሪ እና ቶነሮች

ሎት 1

30,000 ብር

2

የፅዳት እቃዎች

ሎት 2

40,000 ብር

3

የደንብ ልብስ

ሎት 3

20,000 ብር

4

የቢሮ ቋሚ ኤሌክትሮኒክስ እና ፈርኒቸር እቃዎች

ሎት 4

50,000 ብር

5

የመኪና አላቂና ቋሚ እቃዎች

ሎት 5

20,000 ብር

6

የኤሌክትሪክና የቧንቧ ጥገና እቃዎች

ሎት 6

10,000 ብር

7

የእንጨት ስራ /ክፍል አላቂ እና ቋሚ የስልጠና እቃዎች

ሎት 7

50,000 ብር

8

የኤሌክትሪክሲቲ /ክፍል አላቂ የስልጠና እቃዎች

ሎት 8

10,000 ብር

9

የቆዳ /ክፍል አላቂ እና ቋሚ የስልጠና እቃዎች

ሎት 9

50,000 ብር

10

የኮንስትራክሽን /ክፍል አላቂ የስልጠና እቃዎች

ሎት 10

20,000 ብር

11

የማኑፋክቸሪንግ /ክፍል አላቂ የስልጠና እቃዎች

ሎት 11

20,000 ብር

12

የጋርመንት /ክፍል አላቂ እና ቋሚ የስልጠና እቃዎች

ሎት 12

50,000 ብር

13

የአውቶሞቲቭ /ክፍል አላቂ እና ቋሚ የስልጠና እቃዎች

ሎት 13

50,000 ብር

14

የከተማ ግብርና /ክፍል አላቂ እና ቋሚ የስልጠና እቃዎች

ሎት 14

20,000 ብር

15

የሆቴል ምግብ ዝግጅት፤ ፀጉር ስራ /ክፍል አላቂ እና ቋሚ የስልጠና እቃዎች

ሎት 15

40,000 ብር

16

የአይሲቲ /ክፍል አላቂ እና የጥገናና የስልጠና እቃዎች

ሎት 16

15,000 ብር

 

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

  1. (ከላይ በተጠቀሱት የዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር መለያ ቁጥርና የተጨማሪ እሴት ታክስ /የቫት ሰርትፍኬት) ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. በአቅራቢዎች መመዝገቢያ ላይ ራሳቸውን የመዘገቡ፤
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአሥር /10/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በሥራ ሠዓት በደጃ ዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ //ቡድን የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሎት 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመፈል የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ይችላሉ፡፡ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ በሚወዳደሩበት ሎት የተጠየቀውን ሰነድ ዋናውን ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች ሲፒአ (C.P.O) ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ስም ማሰራት ይጠበቅባቸዋል
  5. ተጫራች የሚያቀርቡት ዋጋ በእያንዳንዱ ላይ ቫትን ያጠቃለለ መሆን አለበት፡፡ ዋጋው ቫትን ያላጠቃለለ ከሆነ ከጨረታ ውድቅ ይሆናል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራቾች የሚያቀርበው የጨረታ ሰነድ ስርዝ ድልዝ ኖሮት ካልተፈረመ ፍሉድ የተጠቀመ ከሆነ እና በጉልህ የማይነበብ ከሆነ ከውድድር ውጪ ይሆናል፡፡
  7. ተጫራቾች ተወዳድረው የሚያስገቡት ዕቃ ደረጃውን የጠበቀ መሆን አንዳለበትና በተወዳደረባቸው ሎቶች በሙሉ ከጨረታው ቀደም ብሎ የዕቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ናሙና ያልቀረበባቸው የዕቃ ዓይነቶች ከውድድር ውጪ ይሆናሉ፡፡
  8. ተጫራቾች የወሰዱትን የገዙትን/ የጨረታ ሰነዱን በእያንዳንዱ ገጽ ላይ ፊርማና የድርጅቱን ማህተም በማድረግ ሰነዱን ሙሉ በሙሉ መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡ ሰነዱን ሙሉ በሙሉ ካልተመለሰ ከጨረታ ውጪ ይሆናል፡፡
  9. ተጫራቾች የመደበኛ ጨረታ ሰነዱን ኒካል ሰነድ እና ፋይናሻል ሰነድ ዋናውንና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ /ስታ/ በማሸግ በአንድ ፖስታ በማጠቃለል አሽገው ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10. አሸናፊው ተጫራቾች ያሸነፈውን ጠቅላላ ዕቃዎች በደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ንዱስትረያል ኮሌጅ ንብረት ፍል ድረስ በማምጣት ገቢ ማድረግ አለባቸው፡፡
  11. ተጫራቾች በጨረታ ሲያሸንፍ 10 (%) ፐርንት የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  12. የጨረታው ሳጥኑ 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሠዓት ታሽጎ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ጨኪሎቻቸው በተገኙበት በኮሌጅ //ቡድን ይከፈታል፡፡
  13. የጨረታ መዝጊያና ፈቻ ቀን በበዓላት ቀን /እሁድና ቅዳሜ/ ከሆነ ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ይሆናል፡፡
  14. ኮሌጁ 20% ያሸነፉበትን እቃ የመጨመር የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው

ማሳሰቢያ፡ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውነ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ //ቡድን ስ.ቁጥር 0112739712

ልዩ ስሙ፡- ከመሳለሚያ ሠፈረ ሠላም ወደ መድሃኒዓለም /ቤት በሚወስደው አስፋልት ያኔት ኮሌጅ ከፍ ብሎ

 

በደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ

 

Save Tender