Tender Detail

Tender Details


በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 13 ትምህርት ጽ/ቤት የሚኪሊላንድ አንደኛ እና መካከለኛ/ደ/ት/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 01/2018 .

 

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 13 ትምህርት /ቤት የሚኪሊላንድ አንደኛ እና መካከለኛ///ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ሆኖም የጨረታ ማስከበሪያ በተጫረቱበት ዘርፍ የሞሉትን በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ ማስያዝ አለባቸው

1. ሎት 1 የደንብ ልብስ ------- 6,000 /ስድስት ሺህ ብር/0.5%/ የተሰራ

2. ሎት 2 አላቂ የቢሮ ዕቃዎች ------- 4,500 /አራት ሺህ አምስት መቶ ብር/ 0.5%/ የተሰራ

3. ሎት 3 አላቂ የትምህርት እቃዎች ------- 1,500 /አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር/ 0.5%/ የተሰራ

4. ሎት 4 የፅዳት ዕቃዎች ------- 4,500 /አራት ሺህ አምስት መቶ ብር / 0.5% / የተሰራ  

5. ሎት 5 ለፕላንት ለማሸነሪ እና ለመሳሪያ መግዣ------- ብር 16,000 / አስራ ስድስት ሺህ ብር/ 0.5%/ የተሰራ

6. ሎት 6 ለህትመት ------- 90.00 /ዘጠና ብር/ 0.5%/ የተሰራ

7 ሎት 7 አላቂ የህክምና ዕቃዎች ------- 20.00 /ሃያ ብር/ 0.5% /የተሰራ   

8. ሎት 8 ለፕላንት ለማሽነሪ እና ለመሳሪያ እድሳት እና ጥገና ---- 500 /አምስት መቶ ብር/ 0.5% / የተሰራ

9. ሎት 9 ለህንፃ ለቁሳቁስ እና ለተገጣጣሚዎች እድሳት እና ጥገና ------- 1500 /አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር/ 0.5%/ የተሰራ

10. ሎት 10 ለመሰረተ ልማት እድሳት እና ጥገና -------25.00 /ሃያ አምስት ብር/ 0.5% /የተሰራ

11. ሎት 11 ቆሎ፤ ውሃ እና ኩኪስ -------375.00 /ሦስት መቶ ሰባ አምስት ብር/ 0.5%/ የተሰራ

በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

  1. የንግድ ፈቃድ ሰርተፍኬት ያላቸው
  2. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  3. የግብር ከፋይ መለያ (Tin) ቁጥር ያላቸው::
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ (የቫት) ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡
  5. የአቅራቢዎች ምዝገባ WWW.egp.ppa.gov.et የተመዘገበ
  6. ናሙና /ሳምፕል/ ለሚጠይቁ ዕቃዎች ማቅረብ የሚችል፡፡
  7. የጨረታ አሸናፊዎች ማሸነፋቸው ከተረጋገጠበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አሥር) የስራ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ 10% ባሸነፉባቸው ዕቃዎች ላይ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝና ተዋውለው ዕቃዎችን በትምህርት ቤቱ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙበት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቫትን ጨምሮ በመግለፅ ዋናውን እና ኮፒውን በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ ፖስታ ከላይበተጠቀሰው የስራ ቀናት ዘውትር በስራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 6 ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ናሙናዎች ጨረታው ከመከፈቱ ከሁለት ቀን በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ አካላት ከሆኑ በሚያመርቱበት ምርት ብቻ በመወዳደር እና ሰነድ ለመውሰድ በሚመጡበት ጊዜ ከሚመለከተው አካል ወቅታዊ የሆነ፣ በጽ/ቤቱ ስም የተፃፈ የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  11. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት 230 እስከ 1100 ሰዓት ድረስ የሚኪሊላንድ አንደኛ እና መካከለኛ///ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በመገኘት 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  12. ጨረታው 10ኛው ቀን ከቀኑ 1100 ሰዓት ላይ ያልቃል ፡፡
  13. ጨረታው 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  14. ጨረታው ከተዘጋ በኋላ የሚመጣ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  15. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- ወደ አስኮ በሚወስደው መንገድ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም ጊቢ ውስጥ

 

ስልክ ቁጥር፡- 0112731807 /0112731701

 

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 13 ትምህርት ጽ/ቤት የሚኪሊላንድ አንደኛ እና መካከለኛ///ቤት

 

Save Tender