Tender Detail

Tender Details

  • Company ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE (የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911-95-45-37
  • Websitehttps://ethio.post/
  • Deadline08 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-10-08 00:00:00
  • Categories Car Decoration Materials , Tire And Spare Parts , Vehicle tire

የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን የግዥ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር ግጨ 03/2018

 

የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን የግዥ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

ተራ.

 

የጨረታው አይነት

 

የሎት ዓይነት

 

መሠራት ያለበት 

CPO መጠን

 

ጨረታው የወጣበት 

ቀን

 

ጨረታው የሚከፈትበት ቀን

 

1

 

ቶነር C-EXV42

 

ሎት 1

 

30,000.00

 

መስከረም 5 ቀን 2018

.

መስከረም 5 ቀን 2018 

.

2

 

የተሽከርካሪ ጐማ

 

ሎት 2

 

30,000.00

 

 

 

 

በመሆኑም በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ተጫራቾች የማስረጃቸውን ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል በድርጅቱ ገንዘብ ቤት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብርበየሎቱ በመክፈል 2 ፎቅ ግዥ ከፍል በመቅረብ የጨረታ ሠነድ በመውሰድ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ሰነድ ለየብቻ (በተናጠልበጨረታ ሠነዱ ላይ በዝርዝር በተገለጸው ሎት መሠረት ዋጋ በመሙላት በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ እስከ መስከረም 28 ቀን 2018 . ከቀኑ 630 ሰዓት ድረስ ሠነዱን ከገዙበት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

ተጫራቾች በቅድሚያ ተመላሽ የሚሆን በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ (CPO)በየሎቱ 30,000.00 ብር በማሠራት ከቴክኒካል ፕሮፖዛል ኦርጂናል ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ የጨረታው ኤንቨሎፕ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መስከረም 28 ቀን 2018 ከቀኑ 830 ሰዓት በድርጅቱ የሠራተኞች ክበብ ይከፈታል፡፡

ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0911 954 537 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

(CPO) ሲያሠሩ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በማለት ያሠሩ

 

የኢትዮጵያ ፖስታ

Save Tender