Procurement of Spare Parts
የጎማ፣ ከስመዳሪያና ፍሳፕ ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር ሲ.ግ.ሥ.ኮ/ብግጨ/01/2018/19
የሲዳማ /ከ/ስራና ክህሎት ቢሮ ለ2019 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች በዘርፉ ፍቃድ ያላቸውን ድርጅቶች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰ/ሸዋ ዞን የባሶና ወራና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉ ሴ/መ/ቤቶች ለ2019 በጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ፣ የመኪና መለዋወጫ እቃዎችና የመኪና ጎማ ከነከመናዳሪው፣ የእንሰሳት መድሃኒትና መገልገያ መሳሪያዎች መግዛት ይፈልጋል
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለጽ/ቤቱ የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዕቃዎችን መግዛት ይፈልጋል
Oromia Development Association now invites eligible bidders that have legal trade license and other necessary documents for the items listed below.
ሆለታ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የሚውል የተለያዩ ዕቃዎች እና ስራዎች በግልፅ ጫረታ ማወዳደር ይፈልጋል
የኮልፌ ቀራንዮ ከ/ከተማ አስተዳደር ከዚህ በታች የተጠቀሰው የአገልግሎት ግዥ ለ2019 በጀት ዓመት አወዳድሮ አገልግሎት ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
የቶሌ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 ዓ.ም. በወረዳው ለሚገኙት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ቋሚ የቢሮ እቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፤ አላቂ እቃዎች /እስቴሽነሪ/ የመኪና እና የሞተር ጎማዎች ፤ የጽዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ ግዥ እና ስፌትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ1ኛ የጽ/መሳሪያ 22000 ብር 2ኛ የመኪና እቃ መለዋወጫ 40000 ብር 3ኛ/ የእንስሳት መድሃኒት 20000 ብር 4ኛ የፕሪንተር ቀለም 15000 ብር 5ኛ/ የጽዳት እቃ 8000 ብር 6ኛ ጎማና ከለመዳሪ 15000 ብር 7ኛ ቋሚ የቢሮ እቃ 10000 ብር 8ኛ ህትመት 12000
በጉ/ክ/ከ/ወ/4/ፋ/ጽ/ቤት/ በ2019 የበጀት ዓመት ሎት 1 የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያወች፣ሎት 2 የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች፣ሎት 3 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች፣ሎት 4 የደንብ ልብስ ጨርቆች፣ሎት 5 የደንብ ልብስ ስፌት፣ሎት 6 የትራንስፖርት አገልግሎት፣ሎት 7 የህትመት ውጤቶች፣ሎት 8 መስተንግዶዎችን፣ሎት 9 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ጥገና፤ሎት 10 የዲኮር ስራ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በየካ ከ/ከተማ ወረዳ 08 አስተዳደር በበጀት 2019 ዓ.ም አንደኛ ዙር የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ፣ የደንብ ልብስ ፣የመስተንግዶ አገልግሎት ፣የሃይገር መኪና ኪራይ፣ የሞንታርቦ ኪራይ ፣ የዲኮርስራ፣ ህትመት ስራ፣ የኤሌከሮኒከስ እቃዎች ጥገና አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡
Hibret Bank would like to invite interested & eligible venders to bid for theAutomatic Air compressor, Thermal scanner/Camera Spare part for Automatic Voltage Regulator ,Spare part for Fire Alarm System .
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ ወረዳ 14 ቱሉ ኤጀርሳ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት አመት የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በቡኖ በደሌ ዞን የዳቦ ሐና ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት በሥሩ ላሉት መሥሪያ ቤቶች ለአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጅማ ከተማ ገንዘብ ጽ ቤት በ2019 በጀት ዓመት በጅማ ከተማ መስተዳደር ስር ለሚገኙ መስሪያ ቤቶች እና ለጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት አገልግሎት የሚውሉ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
የጢስ እሳት ዉሃ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ፥ቧንቧ እና የቧንቧ መገጣጠሚያ ፈቲንግ ፥የተለያዩ ጎማዎች ዘይት እና ቅባት፥ የማሽነሪ መለዋወጫዎች እና ኢንጅን ኤሌክትሮ መካኒካልና አክሰሰሪ አቅርቦት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአቅራቢዎች ለመግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን ባቲ ከተማ አስተዳደር ገን/ጽ/ቤት የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 09 አስተዳደር የፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ለተለያዩ ፅ/ቤቶች የሚያስፈልጉትን የእስቴሽነሪ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የመኪና ጎማ እና እቃዎች እና የአገልግሎት ማለትም የመስተንግዶ አገልግሎት፣ የመኪና ኪራይ አገልግሎት፣ የህትመት አገልግሎት፣ የዲኮር ሞንታርቦና ጄኔሬተር አገልግሎት እንዲሁም የድንኳን አገልግሎት በግልፅ
የአ/ቃ/ክ/ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ፑል የመንግስት ግዥ ቡድን ለሴክተሮች የሚያስፈልጉ የአገልግሎት ግዥዎች /የህትመት ሥራዎች፣ የመኪና ኪራይ፣ የድንኳን እና ዲኮር አገልግሎቶች እና የዋንጫዎች/ ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።