በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ1ኛ የጽ/መሳሪያ 22000 ብር 2ኛ የመኪና እቃ መለዋወጫ 40000 ብር 3ኛ/ የእንስሳት መድሃኒት 20000 ብር 4ኛ የፕሪንተር ቀለም 15000 ብር 5ኛ/ የጽዳት እቃ 8000 ብር 6ኛ ጎማና ከለመዳሪ 15000 ብር 7ኛ ቋሚ የቢሮ እቃ 10000 ብር 8ኛ ህትመት 12000
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ፦1ኛ የህትመት 8000 ብር 2ኛ/ የሬማ ከተማ የውሃ ዕቃ 10,000 ብር በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል።
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴከተር መ/ቤቶች ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ 1ኛ የጽ/መሳሪያ 12000 ብር 2ኛ ውሃ እቃ 7000ብር 3ኛ የኤሌክትሮኒክስ እቃ 15000 ብር 4ኛ የፕሪንተር ቀለም 4000 በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ነገሮች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለሚገኙ የተለያዩ ብረታ ብረቶችን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ 1ኛ የጽ/መሳሪያ 8,000 ብር፣ 2ኛ የመኪና እቃ መለዋወጫ 10,000 ብር፣ 3ኛ የእንስሳት መድሃኒት 15,000 ብር 4ኛ የፕሪንተር ቀለም 6,000 በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፣
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች ለ2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡