Tender Detail

Tender Details


በኮ/ቀ/ክ/ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 001/2018

 

በኮ///ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2 ደረጃ /ቤት 2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ሎት1. የደንብ ልብስ ሎት 2. አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ ሎት 3. የህትመት ሥራ፣ ሎት 5. አላቂ የትምህርት እቃዎች፣ ሎት 6. የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 7. የት/ መሣሪያዎች መግዣ፣ ሎት 8. ፕላንት ማሽነሪ፣ ሎት 9. የተገጣጣሚ እና ቁሳ መግዣ፣ 10. ኤሌክትሮኒክስ ጥገና፣ ሎት 11. የተገጣጣሚ እና ቁሳቁስ ጥገና፣ ሎት12. መሰረተ ልማት፣ ሎት 13. የጉልበት እና የትራንስፖርት፣ ሎት15. ልዩ ልዩ ፍያዎች በዚህ መሰረት

ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈረት የምታሟሉ ተጫራቾች መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. ተጫራቾች ከሥራው ዘርፍ ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው የዘመኑ ግብር ፈላቸውን የሚገልጽ ወቅታዊ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፤
  2. /ቤቱ በሚሸጠው ሰነድ ላይ ያለውን ማንኛውንም መመሪያ በማጤን እና የሚመለከተውን በመሙላት፣ ማህተም በማድረግ፣ ሰነዱን በሙሉ በታሸገ ፖስታ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በተለያየ ፖስታ በማድረግ በኮ///ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ አጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅበታል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት በየሎቱ የማይመለስ 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታዎች ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ /cpo/ የብር መጠን በየሎት ለእያንዳንዱ ሎት1. 18,000 ሎት2. 21,000 ሎት3. 2,000 ሎት5. 14,000 ሎት6.18,000 ሎት7. 13,000 ሎት8. 17,000 ሎት9. 18,000 ሎት10. 2,000 ሎት11. 9,000 ሎት12. 12,000 ሎት13. 6,000 ሎት15. 3,000 ማስያዝ አለባቸው።
  5. በጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በጨረታ ማስከበሪያ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ፍያ ዋስትና ምትከ ካደራጀው ተቋም በኃላፊ ብቻ የተፈረመ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ሲኖረው በሥራ ሂደት የሚፈረም ደብዳቤ ተቀባይነት የለውም፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች የሚጫረቱበት እቃ ላይ የሚያቀርቡት የእቃ ናሙና በግልጽ የሚታይ ፎቶ፣ ቦታው ላይ እና የሚሸጠው ሰነድ ላይ በወጣው መሰረት ማሳየትና ማቅረብ አለበት፡፡
  7. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ማንኛውም ናሙና ላይ ምንም አይነት የድርጅቱ ስም፣ ኮድም ሆነ ማህተም የሚገልጽ ነገር ቢያስቀምጡበት ከውድድር ውጪ እንደሚሆኑ እንገልጻለን፡፡
  8. የኤሌክትሮኒ ጥገና የቁሳቁስ ና፣ የትራንስፖርት እና ጉልበት ላይ አሸናፊ የሚሆኑት ውላችን የአንድ ዓመት መሆኑ ይታወቅ
  9. ጨረታው ከወጣበት 23/01/2018 . ጀምሮ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የር ላይ ቆይቶ 11ኛው ቀን 330 ሰዓት ታሽጎ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በፋይናንስ ፍል ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜ እና እሁድ /የበዓላት ቀን/ የሚውል ከሆነ ቀኑን ሳልፈን የምንከፍት መሆኑን ማወቅ አለባቸው፡፡

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈል /በሙሉ/ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- ካራ ቆሬ ወደመደኃኒዓለም ቤተክርስቲያን መሄጃ ፖሊስ ጣቢያውን አለፍ ብሎ

ተጨማሪ መረጃ:- 0113695428/0113695841/

በኮልፌ ቀራኒዮ ፍለ ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2 ደረጃ /ቤት ፋይናነስ ግዥ/ ቢሮ፡፡

 

በኮ/// ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2 ደረጃ /ቤት

 

Save Tender