Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲዳማ ሪጅን ጽ/ቤት
  • Address ሐዋሳ ከተማ መነሃሪያ ክፍለ ከተማ በአሮጌው መነሃሪያ ጎን በሚገኘው የድርጅቱ ሕንጻ : ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0462201970
  • Website
  • Deadline20 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-10-20 00:00:00
  • Categories Metals And Metal Working , Vehicle tire , Used Items

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲዳማ ሪጅን የተለያዩ ያገለገሉ (ለተቋሙ አገልግሎት መስጠት የማይችሉ) ባዶ በርሜሎች እና አሮጌ ጎማዎች ባሉበት ሁኔታና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር: EEU/S/R/S/M/D/B/001/2018

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲዳማ ሪጅን የተለያዩ ያገለገሉ (ለተቋሙ አገልግሎት መስጠት የማይችሉ) ባዶ በርሜሎች እና አሮጌ ጎማዎች ባሉበት ሁኔታና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡-

 

ሎት

የሚወገደው ንብረት

የሚገኙበት ቦታ

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ ማስከበሪያ CPO

የጨረታ መዝጊያ

የጨረታ መክፈቻ

01

ባዶ በርሜሎች

ሲዳማ ሪጅን ዕቃ ግምጃ ቤት (ሐዋሳ)

በቁጥር

100

5,000

 

ጥቅምት 10 ቀን 2018 . ከቀኑ 900 ሰዓት

 

ጥቅምት 10 ቀን 2018 . ከቀኑ 930 ሰዓት

02

ያገለገሉ (አሮጌ) የከባድ ተሽከርካሪ ጎማዎች

ሲዳማ ሪጅን ዕቃ ግምጃ ቤት (ሐዋሳ)

በቁጥር

147

3,000

03

ያገለገሉ (አሮጌ) የቀላል ተሽከርካሪ ጎማዎች

ሲዳማ ሪጅን ዕቃ ግምጃ ቤት (ሐዋሳ)

በቁጥር

212

3,000

 

ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅታችን አካውንት ቁጥር EEU-Southern Region የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000182117742 የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) ገቢ በማድረግ ዘወትር በስራ ሰዓት በሐዋሳ ከተማ አሮጌ መነሀሪያ አጠገብ በሚገኘው በድርጅቱ ቢሮ የኢ/ አገ/ ሲዳማ ሪጅን ፋይናንስ ቢሮ 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 405 በመምጣት የሚወገዱትን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ የያዘ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ ገዝተው ዘወትር በስራ ቀናት ከሰኞ እስከ እስከ አርብ ከጠዋቱ 200 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት፣ ከሰዓት 700 ሰዓት 1100 ሰዓት እና ቅዳሜ ከጠዋቱ 200 ሰዓት እስክ 600 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ንብረቶቹ በሚገኙበት ሲዳማ ሪጅን ዕቃ በግምጃ ቤት በመሄድ መመልከት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /Bid Security/ ማስያዝ ይኖርባቸውል፡፡
  4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን እና የጨረታ ማስከበሪያቸውን በጥንቃቄ በታሸገ ኤንቨሎፕ ስማቸውን እና የጨረታ ቁጥሩን እንዲሁም የተወዳደሩበትን ሎት በመግለጽ ከላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ድረስ ብቻ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. ጨረታው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ባይገኙም ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በሲዳማ ሪጅን የሰፕላይ ቼይን ንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205 ይከፈታል፡፡
  6. ተጨማሪ ማብሪሪያ ካስፈለገ በስል ቁጥር 046-2-12-19-72/09-10-03-42-81 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
  7.  ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  8. ተጫራቾች በጨረታው የተጠቀሰው ብዛት ቢጨምር የመረከብ ግዴታ አለባቸው

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲዳማ ሪጅን

 

Save Tender