Tender Detail

Tender Details


በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ።


 

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር . 01/2018

 

በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

  • ሎት 1. አላቂ ህፈት መሳሪያዎችና የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ዕቃዎች
  • ሎት 2. አላቂ የፅዳት የኤሌክትሪክ፣ የመስ መገልገያ ዕቃዎች፣ የግሪን ሀውስ ኔት እና መሸፈኛ ፕስቲኮች
  • ሎት 3. አነስተኛ የመስ የእጅ መሣሪያዎች
  • ሎት 4. የሰብል መከላከያ ፀረ ተባይና ፀረ አረም ኬሚካሎች
  • ሎት 5. የላብራቶሪ ኬሚካሎችና የላብራቶሪ ዕቃዎች
  • ሎት 6 አላቂ የወርክ ሾፕ ዕቃዎች
  • ሎት 7. በቲሹ ካልቸር ላብራቶሪ ውስጥ የላብራቶሪ ዕቃ አቅርቦትና የገጠማ ሥራ
  • ሎት 8. ቋሚ የቢሮ፣ የላብራቶሪና የወርክ ሾፕ ዕቃዎች

ስለዚህ ተጫራቾች ከዚህ በታች ከተራ 1 እስከ 5 የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆኑና ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ:
  2. የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ
  3. በዘርፉ የዘመኑን የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  4. በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ግብር የመፈል ግዴታቸውን የተወጡ ስለመሆናቸው ክሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  5. በኢፌዲሪ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢዎች ዝርዝር ላይ የተመዘገቡ ስለመሆናቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16 (አስራ ስድስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስክ አርብ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት ከሰዓት በኋላ 7:00 ሰዓት እስከ 10:30 ሰዓት ድረስ ለጨረታ ማስከበሪያ ብር ለእያንዳንዱ ሎት 5000.00 /አምስት ሺህ ብር/ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባን የተመሰከረ CPO በማስያዝ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከአዳማ ወደ አሰላ በሚወስደው መንገድ 17 . ርቀት ላይ በሚገኘው የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ _ ብር 800 (ስምንት መቶ) በመግዛትና የመወዳደሪያ ዋጋቸውን በመሙላት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ መልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል ..01/2018 ተበሎ በሕግና በደንቡ መሠረት ታሽጎ መግባት ይኖርበታል።

ጨረታው 16 ተከታታይ የሥራ ቀናት ክፍት ሆኖ 16ኛው ቀን ከቀኑ 700 ሰዓት ታሽጎ በእዛው እለት ከቀኑ 730 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በማዕከሉ መሰብሰቢያ አዳራሽ በግልፅ ይከፈታል።

ጨረታው የሚከፈትበት ዕለት የበዓላት ቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ የጨረታው ፈቻ ቀን በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይዘዋወራል። ዘግይተው ለሚመጡ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።

ማዕከሉ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። አሸናፊ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ላሸነፉባቸው ዕቃዎች በራሳቸው ወጪ ማዕከሉ ድረስ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው

ናሙና መቅረብ ያለባቸውን ዕቃዎች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ተጫራቾች የማቅረብ ግዴታ አለባቸው።

ለበለጠ መረጃ :-

በስልክ ቁጥር 022 225 02 16 ደው መጠየቅ ይችላሉ

 

በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል ካሣ

 

Save Tender