Tender Detail

Tender Details


በአብክመ የከሚሴ ከተማ እና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት በጽ/ቤቱ ሥር ለሚገኙት ለሁሉም ሂደቶች የቢሮ ቋሚ እና አላቂ እቃዎች ግዥ ለመፈፀም በዘርፉ የንግድ ፈቃድ ያላቸውን ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የቢሮ አላቂ እና ቋሚ እቃዎች ግዥ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በአብ የከሚሴ ከተማ እና መሰረተ ልማት /ቤት በጽ/ቤቱ ሥር ለሚገኙት ለሁሉም ሂደቶች የቢሮ ቋሚ እና አላቂ እቃዎች ግዥ ለመፈፀም በዘርፉ የንግድ ፈቃድ ያላቸውን ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ ፍቃደኛ የሆኑ-

  1. የቢሮ ቋሚ እና አላቂ እቃዎች ግዥ ጋዊ ፈቃድ ኖሯቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉና ያሳደሱ ለሥራው የምዝገባ የምስ ወረቀት ያላቸው የቫት ተመዝጋቢ የሆነና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው
  2. የጨረታው ሰነድ ከከሚሴ ከተማ እና መሰረተ ልማት /ቤት ቢሮ ቁጥር 33 በግዢ/ፋይ/ንብ/አስ/ዋና የሥራ ሂደት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ 21 / አንድ ተከታታይ ቀናት ከላይ የተዘረዘሩትን መረጃዎች ዋናና ኮፒ በመያዝ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ የኢትዮ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋና እና ኮፒ በማድረግ በታሸገ ኤንቨሎፖች በአብክመ የከሚሴ ከተማ እና መሰረተ ልማት /ቤት በግዢ/ፋይ/ንብ/አስ/ዋና የሥራ ሂደት ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሃያ ሁለተኛው/22/ቀን ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 400 ሰዓት ድረስ የቢሮ ቋሚ እና አላቂ እቃዎች ግዥ ጨረታ ሰነድ ባለው ጊዜ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  4. ጨረታው 18/02/2018 . ከጠዋቱ 430 የቢሮ ቋሚ እና አላቂ እቃዎች ግዥ ላይ በግዢ/ፋይ/ንብ/አስ/ዋና የሥራ ሂደት ቢሮ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  5. ተጫራቾች ተመላሽ የሚደረግ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ገንዘብ የቢሮ ቋሚ እና አላቂ እቃዎች ግዥ ከጠቅላላው ድምር 2% በጥሬ ገንዘብ ወይንም በባን ትእዛዝ /CPO/ ማስያዝ አለባቸው
  6. ለቢሮ ቋሚ እና አላቂ እቃዎች ግዥ የጨረታ አሸናፊ የሆነው ድርጅት ውል በሚዋዋልበት ጊዜ የውለታ ማስከበሪያ ከአጠቃላይ ድምር ዋጋ 10% ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  7. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  8. ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ፤ በከሚሴ ከተማ እና መሰረተ ልማት /ቤት በግንባር በመቅረተ ወይንም በስልክ ቁጥር 033 554 0255 ደውለው መረዳት ይችላሉ፡፡

 

በአብክመ የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ከተማ እና መሰረተ ልማት /ቤት

 

Save Tender