የደራርቱ ቱሉ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ.ም አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች ማለትም ፡- + የደንብ ልብሶች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች + አላቂ የትምህርት ዕቃዎች + አላቂ የፅዳት ዕቃዎች + ልዩ ልዩ መሣርያዎች ቋሚ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ስመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ቁጥር፡-001/2018 የጨረታ ማስታወቂያ
የደራርቱ ቱሉ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ.ም አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች ማለትም ፡-
+ የደንብ ልብሶች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች
+ አላቂ የትምህርት ዕቃዎች
+ አላቂ የፅዳት ዕቃዎች
+ ልዩ ልዩ መሣርያዎች ቋሚ እቃዎችን
በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ስመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት ተጫራቾች፡-
-
በመንግስት ዕቃ አቅራቢነት ተመዝግቦው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ እና ቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
-
ተጫራቾች በዘርፉ ወይም በመስኩ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
-
የዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
-
ተጫራቾች ተጨማሪ እሴትታከስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
-
ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥርio ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
-
ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረብያ ቦታ በግልጽ በመሙላት በመጨረሻ ቦታ ላይ ስም ፤ ፊርማና ህጋዊ ማህተም በማኖር በታሸገ ኤንቨሎፕ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በማሸግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ከ 2፡30-11: oo ዋጋቸውን በመሙላት በተጠቀሰው የስራ ሰዓት የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
-
ለጨረታ ማስከበርያ ሎት 1) 28000 ሎት 2) 30000 ሎት 3) 37044 ሎት 4) 37044 ሎት 5) 13109 ሎት 6) 5000 ሎት 7) 40000 ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
-
ተጫራቾች ናሙና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች ጨረታው ሊዘጋ አንድ ቀን እስኪቀረው ድረስ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
-
ጨረታውን አሸናፊ ሆነው ከተገኙ በኋላ 10% ባሸነፉበት ዕቃ መጠን መሰረት የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርቦታል፡፡
-
ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክር ከጨረታው ውጪ እንደሚሆንና የጨረተውን ማስከበሪያ CPO እንደሚወረስባቸው ማወቅ አለባቸው፡፡
-
ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ11 ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ተዘግቶ ቀን ከቀኑ በ5፡00 ሰዓት በትምህርት ቤቱ የግ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡፡
-
መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
-
ለበለጠ መረጃ በስልከ ቁጥር፡-0114343278/ 0114715349
-
ጥቃቅንና አነስተኛ በአገር ውስጥ ምርት ላይ የተሳተፉ ስለመሆኑ በቂ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ካልሆነ ግን እንደማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነድ ገዝተው እና CPO አስይዘው መወዳደር ይኖርባቸዋል፡፡
አድራሻ ፡- በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ከቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ ከአሮጌው አስፓልት 200 ሜትር ገባ ብሎ
የደራርቱ ቱሉ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
