Tender Detail

Tender Details


የይ/ጨፌ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በበጀት ዓመት በ2018 ዓ/ም በይ/ፌ ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

2 ጊዜ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የይ/ጨፌ ወረዳ ////ቤት በበጀት ዓመት 2018 / በይ/ ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር /ቤቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 

ሎት

የሚገዛ ዕቃዎች አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ cpo

ሎት 1

ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች/ፈርኒቸሮች

10,000

ሎት 2

ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

20,000

ሎት 3

ተሸከርካሪ ሞተር ሳይሎች

20,000

ሎት 4

ለግንባታ የሚሆኑ የፋብሪካ ውጤቶች

20,000

ሎት 5

ለግንባታ የሚሆኑ የማዕድን ውጤቶች

20,000

 

ዚህ ተጫራቾች፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ምዝገባ ምስ ወረቀት ያላቸዉ 2018 . የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ሻት ተመዝጋቢ የሆኑ አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ በፖስታ የታሸገ ሰነድ ማቅረብ የሚችል
  2. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 15 ቀናት ዉስጥ ቢሮ ቁጥር 3 በመቅረብ የማይመለስ 200 ብር በመፈል የጨረታ ሰነዱን ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  3. አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈበትን ዕቃም ሆነ ንብረት የአቅርቦት ስምምነት ውል ለማቅረብ ፍቃደኛ ካልሆነ ያስያዙት cpo ለመስሪያ ቤቱ ገቢ ይሆናል፡፡
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ማስከበርያ cpo በባንክ የተመሰከረ/በጥሬ ገንዘብ ማስያዥያ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  5. ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት አየር ላይ ልና 16 የስራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሠዓት ላይ ይታሽግና በዚህ ዕለት 4:30 ላይ ተጫራቾች ህጋዊ ዉክሎቻቸዉ በተገኙበት በይፋ ይከፈታል፡፡
  6. በጨረታ ነድ ላይ የተጫራቹ ድርጅት ማህተም እና ስም ፊርማ በግልጽ መጻፍ አለበት

 

ማሳሰቢያ፡-

  • /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  • ስርዝ ድልዝ ያለው የጨረታ ነድ ተቀባይነት አይኖረውም /ቤት ለበለጠ መረጃ 0463320554/0824

 

የይርጋ ጨፌ ወረዳ ////ቤት

 

Save Tender