Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን
  • Address አምቦ ከተማ ቀበሌ 01 የቤት ቁጥር- የድሮ ሃዮሜ ኮሌጅ ህንፃ ላይ 2ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 14 ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251112609777
  • Website
  • Deadline12 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price600.00
  • opening date2025-11-12 00:00:00
  • Categories Vehicle tire , Used Items

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የሆኑ አሮጌ ጎማዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር /////ብሔ///-005/2018

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን የሆኑ አሮጌ ጎማዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

 

.

የዕቃው አይነት

ሎት

የሚገኝበት ቦታ

የጨረታ ማስከበሪያ (CPO)

የጨረታው መዝጊያ ቀን

የጨረታው መክፈቻ ቀን

 

አሮጌ ጎማዎች

ሎት-1

አምቦ ከተማ

40,000.00

ከህዳር 03 ቀን 2018 . ከቀኑ 800

ከህዳር 03 ቀን 2018 ከቀኑ 830

 

ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልግ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ።

ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በድርጅታችን አካውንት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር (1000254843017 EEU Ambo District Connection Fes) የማይመለስ ብር 600 /ስድስት መቶ/ ገቢ በማድረግ ዘወትር በስራ ሰዓት አምቦ ከተማ የድሮ ሃዩሜ ኮሌጅ ህንፃ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር፡-14 አምቦ ሪጅን የአቅርቦት ሰንሰለት እና ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ በመምጣት የሚወገዱትን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ የያዘ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።

  1. ተጫራቾች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ ገዝተው ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት: ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 700 ሰዓት እስከ 1000 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ጎማዎቹ በሚገኙበት ቦታ በመሄድ መመልከት ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን በባን በተረጋገጠ (CPO) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Security) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን፣ እና የጨረታ ማስከበሪያቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ስማቸውን እና ጨረታ ቁጥሩን በመግለፅ ከላይ በተጠቀሰው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ብቻ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው
  4. ጨረታው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ቀን ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት አምቦ ከተማ የዱሮ ሃዮማ ኮሌጅ ህንፃ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር፡- 14 አምቦ ሪጅን የአቅርቦት ሰንሰለት እና ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ በሚገኘው ቢሮ ይከፈታል፡፡
  5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ መሆን አለበት
  6. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 011-2-00-97-77 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  7. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አምቦ ሪጅን

 

Save Tender