መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን ከሎት 1-8 ያሉትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
DEFENCE CONSTRUCTION MATERIALS MANUFACTURING ENTERPRISE
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
ግልጽ ጨረታ ቁጥር DCMME 01/2018
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን ከሎት 1-8 ያሉትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
- ሎት-1 የተለያዩ የብረታ ብረት ቁርጥራጮች (Scrap) የተሸከርካሪና፤ የማሽነሪ አካለት፤ የብረታ ብረት ተረፈ ምርቶች---ወዘተ)
- ሎት- 2 ያገለገሉ ቀላል ተሽከርካሪዎች
- ሎት-3 ያገለገሉ የተለያዩ የብረታ ብረት እና የእንጨት ወርክ ሾፕ ማሽኖች ጀኔሬተሮች እና የውሀ ማቀዝቀዣ ቺለር (Chiler) ማሽን---ወዘተ)
- ሎት-4 ያገለገሉ የእጅ መገልገያ መሳሪያዎችና ማሽኖች (Welding Machine; Drill Machine; Grinding Machine የቧንቧ መገልገያ መሳሪያዎች- ወዘተ)
- ሎት-5 ያገለገሉ የተለያዩ ኤሌክትሪክ ሞተሮች፤ ኮምፕረሰር እና የተለያዩ ኤሌክትሪክ ሞተሮች----ወዘተ)
- ሎት- 6 የኤሌክትሪክ እና የቧንቧ እቃዎች
- ሎት- 7 የቀላል እና የከባድ ተሸከርካሪ መለዋወጫ
- ሎት-8 የብረታ ብረት እና የእንጨት ወርክ ሾፕ ቁሳቁሶች (የሚክስር መለዋወጫ፤ የብሎኬት ማሽን መለዋወጫ---ወዘተ)
ተጫራቾች ማንኛውም የንግድ ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅት ወይም ግለሰብ በጨረታው እንዲሳተፉ እየጋበዝን ዝርዝር የጨረታ መመሪያ እና ሰነድ ከሰኞ ከህዳር 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ቀኖች ቃሊቲ በሚገኘው ዋና መ/ቤታችን ፋይናንስና አካውንቲንግ መመሪያ ቢሮ ቁጥር 23 በመምጣት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል እና ሰነዱን በመግዛት መጫረት የሚችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታው ከሎት 1-4 ማክሰኞ ህዳር 16 ቀን 2018 ዓ.ም በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4:15 የሚከፈት ሲሆን ከሎት 5-8 ሀሙስ ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡15 የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሳቢያ፡-
ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡-
ቃሊቲ ከቶታል አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ ይገኛል፡፡
ማስታወሻ:-
ለተጨማሪ ማብራሪያ የስልክ ቁጥር 011-417-49-04 ወይም መደወል ይቻላል፡፡
