Tender Detail

Tender Details


የየካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ለመምሪያውና ለተለያዩ የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ የደንብ አልባሳት፤ የህክምና እቃዎች፤ የህትመት፤ የመኪና ጎማ፤ የGeneretor.Lift እና fire pump ጥገና (preventive Maintenance፤ የመኪና እጥበት እና ግሪስ፤ ዊል ባላንስ፤ አለይመንት እና የስረኛ ቀለብ በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ በማወዳደር ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።


 

የግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር YS/C/d NCB002/2018 /

 

የየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 2018 በጀት ዓመት ለመምሪያውና ለተለያዩ የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ የደንብ አልባሳት፤ የህክምና እቃዎች፤ የህትመት፤ የመኪና ጎማ፤ Generetor.Lift እና fire pump ጥገና (preventive Maintenance የመኪና እጥበት እና ግሪስ፤ ዊል ባላንስ፤ አለይመንት እና የስረኛ ቀለብ በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ በማወዳደር ግዥ መፈፀም በማስፈለጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች በጨረታው እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል።

 

ሎት

የሚገዙ እቃዎች የሎት ዝርዝር

በሲፒኦ የሚያዝ የገንዘብ መጠን

ሎት1

የእስረኛ ቀለብ

1000

ሎት2

የመኪና እጥበት እና ግሪስ

1000

ሎት3

የመኪና ጎማ

1000

ሎት4

Generetor.Lift & FirePump 79(Preventive Maintenance

1000

ሎት5

ደንብ ልብስ

500

ሎት6

ዊል ባላንስ እና አለይመንት

1000

ሎት7

የህትመት ውጤቶች

1000

ሎት8

የህክምና እቃዎች

1000

ሎት9

የዳቦ መቁረጫ ማሽን

1000

 

  1. የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፍቃድ እና የታደሠ ንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  2. የመንግስት /ቤቶች ለሚያወጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው።
  3. አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ላይ ተቀባይነት የለውም።
  4. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ በሎቱ ፊት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ ስም በተዘጋጀው በባንክ በተመሰከረለት
  • የባንክ (CPO) ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  1. የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት 60 ቀን ነው።
  2. በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን በራሳቸው ትራንስፖርት በማጓጓዝ በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ /ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለባቸው።
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የዕቃ ናሙና ከጨረታው መክፈቻ ቀን በፊት መቅረብ ይኖርበታል።
  4. ተጫራቾች ሾላ ገበያ በሚገኘው በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 ቀርበው በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ላይ የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ።
  5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ እንዲሁም 11ኛው ቀን እስከ 400 ድረስ ጨረታው ክፍት ሆኖ ስለሚቆይ በየካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ። 11ኛው ቀን ጠዋት 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ሰዓት ሲሆን በመ/ቤቱ 5 ቢሮ ቁጥር 505 ይከፈታል።
  6. የጨረታው መክፈቻ ከስራ ቀናት ውጪና የክብረ በአል ቀናት ከዋለ ቀጥሎ ባለው መደበኛ የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ሲሆን ይከፈታል።
  7. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ካላንደር ወይም ስራ የማይኖርበት ከሆነ በቀጣዩ ቀን ጠዋት 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ይከፈታል።
  8. ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።
  9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የካ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ

 

Save Tender