Tender Detail

Tender Details


የመንግስት ሠራተኞት ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የምዕራብ ሪጅን ጽ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት በሥሩ ለሚገኙ ቅ/ጽ/ቤቶችና ለመስክ ጽ/ቤቶች የኤሌክትሮኒክስ ጥገና፣ የእጥር እና የቤት ጥገና እጅ ዋጋ፣ የደንብ ልብስ ስፌት እጅ ዋጋ፣ የጭነት አገልግሎት፣ የሥልጠና መስተንግዶ፣ የተሽከርካሪ እና ሞተር ሳይክል ጥገና፣ ቋሚ ዕቃዎች ግዥ፣ የህትመት ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

በድጋሚ የወጣ ልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የመንግስት ሠራተኞት ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የምዕራብ ሪጅን /ቤት 2018 በጀት ዓመት በሥሩ ለሚገኙ //ቤቶችና ለመስ /ቤቶች የኤሌክትሮኒክስ ጥገና፣ የእጥር እና የቤት ጥገና እጅ ዋጋ፣ የደንብ ልብስ ስፌት እጅ ዋጋ፣ የጭነት አገልግሎት፣ የሥልጠና መስተንግዶ፣ የተሽከርካሪ እና ሞተር ሳይክል ጥገና፣ ቋሚ ዕቃዎች ግዥ፣ የህትመት ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዛት ይፈልጋል፡፡

ዚህ ተወዳሪዎች፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ በሃገር ውስጥ ገቢ የድጋፍ ደብዳቤ የአቅራቢዎች የምዝገባ የምስክር ወረቀት እና የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ለእያንዳንዱ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ) በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 7 (ሰባት) በመውሰድ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ እስከ 1100 ሰዓት የጨረታ ሠነድ ዋጋቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በሁለት ኮፒ በማሸግ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ላይ ታሽጎ 830 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን ቅዳሜ /እሁድ ወይም በዓል ከሆነ በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  3. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታውን ሂደት አያስተጓጎልም፡፡
  4. ተጫራቾች ባሸንፉት የዕቃ ዋጋ ለውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  5. /ቤቱ የተሻለ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- ምስራቅ ወለጋ ዞን ፖሊስ መመሪያ ፊት ለፊት ነው፡፡

መረጃ ስልክ ቁጥር 0576612054/0576615178

 

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ምዕራብ ሪጅን

 

Save Tender