Tender Detail

Tender Details


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአርባምንጭ አካል ጉዳተኞች ተሀድሶ ማዕከል የ2018 በጀት ዓመት በሎት 1 የፅህፈት መሳሪያ፣ በሎት 2 ሌሎች አላቂ ዕቃዎች፣ በሎት 3 ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ በሎት 4 የሕንፃ መሳሪያ ዕቃዎች፣ በሎት 5 ሞተር ሳይክሎችና የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች ፣ በሎት 6 የህክምና ዕቃዎች፣ በሎት 7 ማሸነሪዎች፣ በሎት 8. ቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ በሎት 9 የደንብ ልብስ፣ በሎት 10 የዓይነ ስውራን መርጃ መሳሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ልል የአርባምንጭ አካል ጉዳተኞች ተሀድሶ ማዕከል 2018 በጀት ዓመት በሎት 1 የፅህፈት መሳሪያ፣ በሎት 2 ሌሎች አላቂ ዕቃዎች፣ በሎት 3 ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በሎት 4 የሕንፃ መሳሪያ ዕቃዎች በሎት 5 ሞተር ሳይሎችና የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች በሎት 6 የህምና ዕቃዎች፣ በሎት 7 ማሸነሪዎች፣ በሎት 8. ቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ በሎት 9 የደንብ ልብስ፣ በሎት 10 ይነ ስውራን መርጃ መሳሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም /ቤታችን ጨረታውን የሚያከናውነው የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና የግዥ አፈፃፀም መመሪያ መሠረት በግልጽ ጨረታ ይሆናል፡፡ ተጫራቾች ማቅረብ የሚገባቸው መስፈርቶች-

  1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድና የንግድ ምዝገባ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /Tin Number/ ያላቸው እና 200,000.00 ሺህ ብር በላይ ቫት ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባቸዋል
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት
  4. የአቅራቢነት የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  5. ለህምና ዕቃዎች ከኢት/ የህምና ዕቃዎች አስተዳደር ቁጥጥር ባለሥልጣን ህክምና ዕቃዎች የብቃት ማረጋገጫ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  6. ተጫራቾች የተዘጋጀውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመፈል ከአርባ ምንጭ አካል ጉዳተኞች ተሃድሶ ማዕከል ቢሮ ቁጥር - በመፈል የጨረታውን ሠነድ በመግዛት እስከ 15ኛው ቀን 1130 ሰዓት ድረስ የጨረታ ሠነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በየሎቱ 5,000.00/ አምስት ሺህ ብር/ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክበተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ማስያዝ አለባቸው።
  8. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳባቸውን /ቤቱ በሸጠላችው የጨረታ ሠንድ ላይ የአንዱን ዋጋ በሚለው ቦታ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ያካተተ ዋጋ በመሙላት ኦርጅናልና ኮፒው ላይ ፈርማቸውንና የድርጅታቸውን ማህተም በማድረግ በታሸገ ኢንቮሎፕ ውስጥ ለዚሁ የተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  9. ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (አሥራ አምስት) ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይሲሆን 16ኛው ቀን የጨረታው ሣጥን ከጥዋቱ 400 ሰዓት በማስገባት ወዲያውኑ ታሽጎ በዚያው ቀን ከጥዋቱ 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻችው በተገኙበት በማዕከሉ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል በጨረታው መክፈቻ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታውን ፈቻ አያስተጓጉልም፡፡
  10. በጨረታው አሸናፊ የሆነ ድርጅት ያሸነፈውን ዕቃ እስከ ማዕከሉ ማምጣትና የማቅረብ ግዴታ ይኖርባቸዋል።
  11. አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች የተጫረቱትን ዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው
  12. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ይህ ሲባል ጨረታው በመሰረዙ ተጫራቾች ለጨረታው ውድድር ላወጡት ወጪ /ቤቱ ኃላፊነት አይወስዱም።

 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0468810564 /0468814168 ይደውል

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ልል የአርባምንጭ አካል ጉዳተኞች ተሀድሶ ማዕከል

 

Save Tender