Tender Detail

Tender Details


የሀዋሳ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በቀረበው ዝርዝር መሰረት የተለያዩ ዓይነት ግብዓቶችን በግልፅ ጨረታ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 01

 

የሀዋሳ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በቀረበው ዝርዝር መሰረት የተለያዩ ዓይነት ግብዓቶችን በግልፅ ጨረታ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት- 2 - ኤሌክትሮኒ
  • ሎት - 4 - ቴሌቪዥን እና ኮምፒውተር
  • ሎት - 6 - ፈርኒቸር
  • ሎት- 7 - ጋርመንት
  • ሎት-17 - Agro processing

ጨረታውን መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች፡-

  1. በመስኩ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ ተጨማሪ ዕሴት (ቫት) ተመዝጋቢ የሆነና የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል/የምትችል፡፡
  2. የጨረታ ሰነድ ሀዋሳ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ///አስ//የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ እያንዳንዱን ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 (ሀምሳ ብር) ብቻ በመፈል መግዛት ይችላሉ
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ዶክመንት ሞልተው ኦርጂናልና ፎቶ ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ የጨረታ ማስከበሪያ ላቀረቡት 2% በባንክ በተረጋገጠ .. (ጥሬ ብር) ከኦርጂናል ዶክሜንት በፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ሀዋሳ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ስም መሰራት አለበት፡፡
  5. ተጫራቾች በጨረታ ወቅት ማሟላት የሚገባቸውን ነገሮች አሟልተው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  6. አሸናፊው እንደታወቀ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለተሸናፊ ወዲያውኑ የሚመለስ ይሆናል
  7. ለጨረታ የሚቀርቡ ዕቃዎች ጥራታቸውና ደረጃቸውን የጠበቁ መሆን አለባቸው
  8. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስራ አምስት ቀናት (እሁድና ቅዳሜን ጨምሮ) ውስጥ ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን በአስራ ስድስተኛው ቀን ከቀኑ 500 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮው ///አስ//የሥራ ሂደት ክፍል ይከፈታል፡፡
  9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው

ማሳሰቢያ፡-

  • ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት አካል ዕቃውን በኮሌጁ ባለሙያ ተረጋግጦ ንብረት ፍል ገቢ ሲያደርግ ብቻ ፍያው የሚፈፀም መሆኑን ጭምር እንገልፃለን፡፡
  • ጨረታውን የሚታሸግበትና የሚከፈትበት ቀን በዓል ከሆነ ወይም የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ ቀን 500 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮ ቁጥር 10 ///አስ//የሥራ ሂደት ክፍል ይከፈታል፡፡
  • ዋጋ የሚሞላው ከኮሌጁ በገዛችሁት ሰነድ ላይ ነው፡፡

 

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0928982927 ወይም 0913038349

 

የሀዋሳ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

 

Save Tender