Tender Detail

Tender Details


በአ/ከ/ክ/ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለተለያዩ ሴክተር ጽ/ቤቶች ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።


2018 ዓመት 2 ዙር ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡- /////5///የጨ//002/18 ቀን፡- 9/4/2018 .

 

በአ///ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስ /ቤት 2018 በጀት ዓመት ለተለያዩ ሴክተር /ቤቶች ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።

 

ሎት ቁጥር

የሎት ዝርዝር

ከጠቅላላ ዋጋ የሚያሲዙት የብር መጠን

ሎት 1

የደንብ ልብስ

15,000.00

ሎት 2

ቋሚ ዕቃዎች

20,000.00

ሎት 3

የቢሮ አላቂ የጽሕፈት መሣሪያዎች

9,628.00

ሎት 4

አላቂ የፅዳት ዕቃዎች

26,000.00

ሎት 5

የቢሮ መስተንግዶ

25,000.00

ሎት 6

የልብስ ስፌት

20,000.00

ሎት 7

የተለያዩ የሕትመት ሥራዎች

5,000.00

ሎት 8

የመድረክ የዲኮር ሥራ

10,000.00

 

በመሆኑም ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

  • የዘመኑ ግብር ከፍለው የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉና የግብር መለያ ቁጥር ያላቸው።
  • የቫት /TN NO/ ተመዝጋቢ የሆኑና በአቅራቢዎች ዝርዝር በዌብ ላይት ስለመመዝገባቸው መረጃ የምናይ መሆኑን
  • ተጫራቾች ለመወዳደር የጨረታ ሰነድ ስታስገቡ ለተወዳደራችሁበት አላቂ ዕቃ እና የልብስ ስፌት ሳምፕል ማቅረብ ይኖርባችኋል።
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ /CPO/ ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 0.5% በማስላት በማስያዝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።ይህን ካላቀረቡ ከውድድር ውጪ ይሆናሉ።
  • ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በማይመለስ ብር በካሽ 200.00 /ሁለት መቶ/ ብር በመክፈል በወረዳ 5 //ቤት 2ተኛ ፎቅ ወደ ቢሮው ሲገቡ በስተቀኝ በመግባት መግዛት ይችላሉ።
  • የጨረታ ሠነዱ በተጫራቾች መሞላት ያለባቸው ክፍሎች በሙሉ መሞላት አለባቸው።
  • በሥራ ኢንተርፕራይዝ የተደራጃችሁ በራሳችሁ ምርት ላይ ልዩ አስተያየት ስለሚደረግ አምራች መሆናችሁን የሚገልጽ መረጃ ካደራጃችሁ አካል የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ አለባችሁ።
  • በሥራ ኢንተርፕራይዝ የተደራጃችሁ ከምታመርቱት ምርት ውጪ ባለ ዘርፍ እና ሰነድ ላይ እንደማንኛውም ተጫራች ድርጅት cpo ማስያዝ ይኖርባችኋል።
  • ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ ሲያቀርቡ ቫትን አካተው ዋናውንና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  • ጨረታው 11ኛው የሥራ ቀን 400 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 430 ይከፈታል።
  • ጨረታው ከተዘጋ በኋላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
  • ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታ ራሱን ማግለል አይቻልም።
  • የተጫራቾችን አድራሻ የሚገልጽ ሙሉ መረጃ ከሰነዱ ጋር መያያዝ አለበት።
  • መሥሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ተጫራቾች የውል ማስከበሪያ ካሸነፈው ዕቃ ከጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ /cpo/ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች የቢሮ መስተንግዶ ላይ የምትወዳደሩ የውሃና የቆሎ ሳምፕል ማቅረብ አለባችሁ።
  • ሳምፕል ያላቀረበ ተጫራች ድርጅት ከጨረታ ውጪ ይሆናል።
  • አሸናፊ ተጫራች ድርጅት የአሸነፋችሁትን ዕቃ በራሳችሁ ትራንስፖርት በማጓጓዝ ማቅረብ አለባችሁ።
  • አድራሻ፡- ከመድኃኒዓለም /ቤት ወደ አበበ ቢቂላ ስታዲየም መውረጃ 300 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል።
  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 011-8-27-81-54/
  • ማሳሰቢያ፡- በተጫረታችሁት ዕቃ ላይ ዋጋ ስታስገቡ ቫትን ያካተተ መሆን ይጠበቅበታል።
  • መወዳደር የሚቻለው ንግድ ፈቃዱ ላይ በተሰጠው ስራ ዘርፍ ብቻ ነው።
  • ተጫራቾች ያስገባችሁትን ሳምፕል በቂ ማስቀመጫ ቦታ ስለሌለን አሸናፊና ተሸናፊ ከተለየ በኋላ 60 /ስልሳ የሥራ ቀናት ውስጥ እንድትወስዱ እያሳሰብን በተቀመጡት ቀናቶች ውስጥ የማይወስድ ተጫራች ድርጅት /ቤቱ ኃላፊነቱን አይወስድም።
  • ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዛችሁትን cpo ለውል ማስከበሪያ /ማዞር/ ማስያዝ አይቻልም።
  • ተጫራቾች ዋና የጨረታ ሰነድ ላይ ክፍል 2 እና ክፍል 6 በተጫራቾች የሚሞላውን ቅጽ መሙላት እና በእያንዳንዱ ገጽ ላይ ፊርማና የድርጅታችሁን ማህተም በማድረግ የጨረታ ሰነዱን መመለስ ይኖርባችኋል። ነገር ግን ክፍል 2 እና ከፍል 6 ላይ በተጫራቾች የሚሞላውን ቅፅ ያልሞላ ተጫራች እና የጨረታ ሰነዱን ካልመለሰ ተመላሽ ካላደረገ/ ከላይ የተጠቀሱትን ያላሟላ ተጫራች ጨረታው ውድቅ ይሆንበታል።
  • ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያም ሆነ በውል ማስከበሪያ የምታስይዙት CPO ብቻ ነዉ። ከሲፒዮ ውጪ በቼክና በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አይቻልም። ካስያዛችሁም ከውድድር ውጪ ትሆናላችሁ።

 

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 5 አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender