Tender Detail

Tender Details


በለሚኩራ ክ/ከተማ የበሻሌ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የ2ኛ ዙር ጥቅል ግዥ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አውጥቶ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ስታወቂያ

 

በለሚኩራ /ከተማ የበሻሌ አጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት 2018 በጀት ዓመት 2 ዙር ጥቅል ግዥ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አውጥቶ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ 

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 02/2018

 

 

የዕቃ ዝርዝር

የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ

ሎት 1

አላቂ የትምህርት ዕቃ

24,000

ሎት 2

አላቂ የቢሮ እቃ

20,000

ሎት 3

ዳት ዕቃ

20,000

ሎት 4

ለህንፃ ቁሳቁስና ተገጣጣሚዎች መግዣ

22,500

ሎት 5

የደንብ ልብስ

8,000

ሎት 6

ለአላቂ የህምና እቃ

2,000

ሎት 7

ህትመት

3,000

ሎት 8

ፐላንትና ማሽነሪ መግዣ

48,000

ሎት 9

ልዩ ልዩ መሳሪያዎች እና መፃህፎች

1,150

ሎት 10

ለምርምር እና ለልማት አላቂ እቃዎች

8,000

 

ስለሆነም መስፈርቱን የሚያሟሉ ተጫራቶች ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

1.     ተጫራ በዘርፉ የተሰማሩበት ህጋዊ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመነ ግብር ለመፈላቸ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

2.     በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት / በአቅራቢነት የተመዘገቡና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

3.     የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው

4.     ተጨማሪ እሴት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡

5.     ተጫራቾች ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 4 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከዋጋ ማቅረቢያ ኦርጅናል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር ከላይ የተዘረዘሩት እቃዎች ለእያንዳንዳቸው የዋጋ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 100.00 (ንድ መቶ ብር) በመፈል የበሻሌ አጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 5 ድረስ በመቅረብ መግዛትና መጫረት ይችላሉ፡፡

8.     ተጫራቾች ዋጋ የሞሉበትን ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ብለው በመለየትና 2 ፖስታ በማሸግ እንዲሁም የተጠቀሱትን ማስረጃዎች አሟልተው የበሻሌ አጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 5 ውስጥ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ 10ኛው የስራ ቀን ከቀኑ 1100 ሰዓት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 11ኛው ቀን ከረፋዱ 430 የሚከፈት ይሆናል፤

9.     ጨረታው 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በር/መምህርት ቢሮ ይከፈታል፡፡

10. ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በቀኑ ባይገኙም ጨረታው የሚከፈት ይሆናል።

11. በጨረታ አሸናፊ የሆነ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ከት/ቤቱ ጋር የግዥ ውል ስምምነት መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

12. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ዕቃ ሳምፕል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

13. አሸናፊ ድርጅቶች ያሸነፋዋቸውን ዕቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ወደ መስሪያ ቤቱ የበሻሌ አጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ቡድን መሪ ቢሮ ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡

14. ተጫራቾች በጨረታው ላይ ቅሬታ ካላቸው የጨረታው አሸናፊው ከተለየበት ቀን ጀምሮ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ ቅሬታቸውን ለጨረታ ኮሚቴ በጽሁፍ ማቅረብ አለባቸው፡፡

15. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ ሲያቀርቡ ቫት ያጠቃለለና ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች አሟልተው የበሻሌ አጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት ፋይናንስና ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 5 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ከቀኑ 800 ሰዓት ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

16. ሁለት ተወዳዳሪዎች ለአንድ ዕቃ ተመሳሳይ ዋጋ ቢያቀርቡ ኮሚቴው በጥራት ወይም ሌላ የቴክኒከ መስፈርት በመጠቀም አሸናፊ ይለያል፡፡

17. ሁሉንም መስፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾች በዋጋ ወይም በጥራት አሸናፊው የሚለይ ይሆናል፡፡

18. /ቤቱ አሸናፊውን ተጫራች በሚመርጥበት ጊዜ የሚገዛውን ዕቃ ወይም አገልግሎት ብዛት ወይም መጠን እንደ አስፈላጊነቱ እስከ 20% ለመቀነስ ወይም ለመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

19. አሸናፊው ድርጅት የግዥ መጠየቂያ ወይም (Purchese Order) ከደረሳቸው ቀን ጀምሮ 5 ቀናት ማቅረብ የሚችሉና የሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች እስቶክ ላይ ያሉ መሆን አለባቸው፡፡

20. አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት መጫረት የምትችሉት የንግድ ፍቃዳችሁን ኮፒ በማድረግ ይዛችሁ ማምጣት ስትችሉ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በግዥ አፈፃጸም መመሪያ ላይ ለአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ባወጣው መመሪያ መሰረት ነው፡፡)

 

መረጃ በስልክ ቁጥር 0116 68 29 02 /0116 67 91 63 ወይም በአካል በሻ ለጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት ሰሚት ሳፋሪ ምድብ ችሎት ፍርድ ቤት ጠገብ ፋይናንስ ቡድን መሪ ቢሮ በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ሚኩራ /ከተማ የበሻአጠቃላይ 2 ደረጃ /ቤት

Save Tender