Tender Detail

Tender Details

  • Company በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት ጽ/ቤት
  • Address በጋሞ ዞን አርባምንጭ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-181-40-91
  • Website
  • Deadline18 May 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-05-18 00:00:00
  • Categories Furniture And Furnishing , Office Supplies And Services , Electronics Materials

በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በወረዳው በመጀመሪያ ዙሮች ያልተሳኩ የተለያዩ ዕቃዎች ግዥ ማለትም ሎት-1 የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት-2 የተለያዩ ፈርኒቸሮች፣ የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በጋሞ ዞን ርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት /ቤት 2018 በጀት ዓመት በወረዳው በመጀመሪያ ዙሮች ያልተሳኩ ለያዩ ዕቃዎች ግዥ ማለትም ሎት-1 የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ሎት-2 የተለያዩ ፈርኒቸሮች የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት በዘርፉ የተሰማሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች በጨረታው መወዳደር የሚችሉት ለጨረታው ውድድር ማቅረብ ያለባቸዉ መስፈርት የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ሰርትፍኬት የአቅራቢነት ሰርትፍኬት የንግድ ምዝገባ ሰርትፍኬት እና የተጨማሪ እሴት ምዝገባ ሰርትፍኬት ከጨረታ ሰነዱ ጋር አባሪ አድርገው ማቅረብ አለባቸው፤ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000 /ሰላሳ ሺህ ብር/ CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ በቢድ ቦንድ በግዥ መመሪያ ላይ ከተፈቀዱ ዘዴዎች በአንደኛው በባንክ የተረጋገጠ መረጃ ማቅረብ አለባቸው። ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከመ/ቤቱ ግዥና ንብረት አስተዳደር በመቅረብ ዘወትር በሥራ ሰዓት በመቅረብ 200 በመፈል መውሰድ ይችላሉ። የዕቃ የጥራት ጉድለት በሚታይበት ግዜ አቅራቢው ወዲያውኑ የማስተካከልና የመቀየር ኃላፊነት አለበት።

ተጫራቾች የጨረታ ዋጋውን ስሞሉ ሰነዱን ያለሥርዝ ድልዝ በጥንቃቄ በመሙላት በሁሉም ገጽ ላይ በመፈረምና የድርጅቱን ማህተም በማሳረፍ በፖስታ ታሽጎ በፖስታው ላይም የጨረታው ዓይነት ስልክና የድርጅቱን ማህተም በማድረግ በዕለቱ ለዚሁ ጉዳይ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፣ ጨረታውን ያሸነፈ አካል ከመ/ቤቱ ጋር ውል በመግባት ጥራቱንና ወቅታዊነቱ የጠበቀው ዕቃ እስከ /ቤታችን ድረስ የትራንስፖርትና የአውራጅ ወጭውን ችሎ በማምጣት ለማስረከብ ፈቃደኛ የሆነ መሆን አለበት።

ጨረታዉ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 የሥራ ቀናት በአየር ላይ ቆይቶ 16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 500 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎ በዕለቱ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በመ/ቤቱ ግዥና ንብረት አስተዳደር ፍል ይከፈታል። 16ኛዉ ቀን የሥራ ቀን ሳይሆን ሲቀር በሚቀጥለዉ ሥራ ቀን ሂደቱ በተመሳሳይ ሰዓት ይከናወናል። /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

ማሳሰቢያ፡- በእያንዳንዱ ሰነድ ላይ ፊርማና ማህተም ማድረግዎን ያረጋግጡ

ስልክ፡- 0983 26 16 48/046-18-140-91

 

በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ልማት /ቤት

Save Tender