Tender Detail

Tender Details

  • Company Adama Hospital Medical College (የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ)
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0228123956
  • Website
  • Deadline25 Jun 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-06-25 00:00:00
  • Categories Cleaning & Janitorial , Gardening And Landscaping , Security Service

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2019 የበጀት ዓመት የጥበቃ ስራ፣ የፅዳት ስራ እና የግቢ ውስጥ እና አካባቢ አረንጓዴ ልማት እንክብካቤ ስራ በ“out source” ለሁለተኛ ጊዜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 2019 የበጀት ዓመት፡-

1.     የጥበቃ ስራ ለሁለተኛ ጊዜ

2.     የፅዳት ሰራ ለሁለተኛ ጊዜ

2.     የግቢ ውስጥ እና አካባቢ አረንጓዴ ልማት እንክብካቤ ስራ out sourceለሁለተኛ ጊዜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

 

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላለችሁ፡፡

t  2018 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ እንዲሁም የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈለ።

t  ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል፡

t  በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ

t  ለፅዳት ስራ ከአዳማ ከተማ የምግብ ዋስትና እና የስራ ፈጠራ ክህሎት / ከጥቃቅንና አንስተኛ ኢንተርፕራይዝ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል እና በፅዳት ላይ IMX የተደራጁ መሆን አለባቸው፡፡ እና ከሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል።

t  ለግቢ ውስጥ እና አካባቢ አሩንጋዴ ልማት እንክብካቤ ስራ ከአዳማ ከተማ የምግብ ዋስትና እና የስራ ፈጠራ ክህሎት / ከጥቃቅንና አንስተኛ ኢንተርፕራይዝ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል እና በግቢ ውስጥ እና አከባቢ አሩንጓዴ ልማት እንክብካቤ ስራ ላይ በ “IMX” የተደራጁ መሆን አለባቸውከሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል

t  ለጥበቃ ስራ ከሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል።

t  ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ለየ ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው።

t  ሰርዝ ድልዝ ያለው፤ የማይታይ የጨረታ ሰንድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም።

t  ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማሰያዝ የሚችል።

t  ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ፍል ዘወትር በሰራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንዳንዱ 500 /አምስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው

t  የፅዳት ስራ ጨረታው የሚከፈተው 19/10/2018 ከቀኑ 830 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

t  የጥበቃ ሰራ ጨረታው የሚከፈተው 18/10/2018 ከቀኑ 830 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

t  ግቢ ውስጥ እና አከባቢ አሩንጋዴ ልማት እንከብካቤ ስራ ጨረታው የሚከፈተው 18/10/2018 ከቀኑ 930 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

t  ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት፡፡

t  ጨረታው ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ CBE, CBO, እና Singe ባንክ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡

/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው

 

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 022123956 ደው መረዳት ይችላሉ።

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል

 

Save Tender