Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (Ethiopian Electric Power)
  • Address ኮተቤ ብረታ ብረት መሣሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካ አካባቢ አቢሲንያ ባንክ ኪዳነምህረት ቅርንጫፍ ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-5-57-42-95
  • Websitehttps://www.eep.com.et/?lang=am
  • Deadline29 Jun 2026, 2:00 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2026-06-29 14:30:00
  • Categories Cleaning & Janitorial , Gardening And Landscaping , Sewerage

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሎት-1 የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ (ዲች)፣ የጽዳት አገልግሎት ግዥ እና በሎት-2 የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ ለአንድ ዓመት የሚቆይ አገልግሎት ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ፤ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር EEPNP/NCB/27/2018

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሎት-1 የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ (ዲች) የጽዳት አገልግሎት ግዥ እና በሎት-2 የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ ለአንድ ዓመት የሚቆይ አገልግሎት ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ፤ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ፡፡

1.     ተጫራ በዘርፉ የተሰማሩና አግባብነት ያለው የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት (TIN) ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በግዥ ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ድህረ-ገፅ (e-GP) ላይ የተመዘገቡ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ መሆን አለባቸው፡፡

2.     በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች በማያያዝ መወዳደር የሚችሉ ሲሆን ዝርዝር ሁኔታው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ይገኛል፤

3.     ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት ኮተቤ ብረታ ብረት ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው /ቤት ህንፃ ቁጥር-11 1 ፎቅ በሚገኘው ገንዘብ ተቀባይ ቢሮ የማይመለስ ብር 1,000.00 (አንድ ሺህ) በመፈል እና የጨረታ ሰነዱን ህንፃ ቁጥር-9 1 ፎቅ ግዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር 201 በመምጣት መውሰድ ይችላሉ፡፡

4.     ተጫራቾች በሎት-1 የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ (ዲች) የጽዳት አገልግሎት ግዥ እና በሎት-2 የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ አገልግሎት ግዥ የቴኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዳቸውን ለየብቻው በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥር EEP/NP/NCB/27/2018 የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ የሚል ምል በማድረግ ከታች በተቀመጠው ሰንጠረዥ መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

 

ቁጥር

አይነት Descriptio

የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ

የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታ ፈቻ ቀንና ሰዓት

ሎት 1

የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ(ዲች) የጽዳት አገልግሎት ግዥ

ብር 12,000.00 (አስራ ሁለት ሺህ ብር)

 

ሰኔ 22 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት

 

ሰኔ 22 ቀን 2018 . ከቀኑ 830 ሰዓት

ሎት 1

የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ አገልግሎት ግዥ

215,000 (ሁለት መቶ አምስት ሺህ ብር)

 

5.     ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-558-06-27 መደወል ይችላሉ፡፡

6.     ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

 

Save Tender