Tender Detail

Tender Details

  • Company በቦሌ ክ/ከተማ በወረዳ 06 በምስራቅ በር ቁ.2 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
  • Address መገናኛ ቦሌ ክ/ከ ጀርባ የሚገኘው ምስራቅ በር ቁ.2 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116676650
  • Website
  • Deadline05 Sep 2026, 5:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Priceብር 100 (የማይመለስ)
  • opening dateበማግስቱ 4፡30
  • Categories Education And Training , Office Supplies And Services , Textile, Garment & Leather

በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ ከ/ከተማ በወረዳ 06 በምስራቅ በር ቁ.2 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የ2019 በጀት ዓመት በግልጽ ጨረታ ግዥ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
የግዢ ጨረታ መስያ ቁጥር 001/2019


በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ /ከተማ በወረዳ 06 በምስራቅ በር .2 የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት 2019 በጀት ዓመት የአንደኛ ዙር ግልፅ ጨረታ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ሎት አላቂ የቢሮ እታ ሎት2 አላቂ የትምህርት እታ፡ ሎት3 የደንብ ልብስ ሎት4 ቋሚ ኤሌክትሮኒክስ ፣ሎት5 የዕዳት ዕቃ (ሎት6 ቋሚ ዕታ ( ሎት7 የህከምና ዕቃ (ሎት8 የድንብ ልብስ ስፌት (ሎት9 ህትመት፤ ሎት10 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች (ሎት11 የማሽነሪ ጥገና& ሎት12 የትራንስፖርት አገልግሎት እና ሎት13 የጭነት አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ጨረታውን ለመሳተፍ የምትፈልጉ ህጋዊ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

1.     ተጫራች በዘርፉ የተሰማሩበት ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑ ግብር ለመከፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

2.    በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት / በአቅራቢነት የተመዘነበና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

3.    የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው:

4.    ተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስከር ወረቀት እና ከሪላንስ እስከተፈቀደለት ቀን ድረስ ማቅረብ የሚችሉ፤

5.    ተጨራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በደብዳቤ ከሆነ ከአደራጃቸው ተቋም ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው:: CPO ከሆነ ከዚህ በታች የተጠቀሰውን የጨረታ ማስከበሪያ CPO ማቅረብ አለባቸው ::

ቁጥር

የሎት ዝርዝር

የጨረታ ማስከበሪያ የብር መጠን

ሎት1

አላቂ የቢሮ እቃ

20,000

ሎት2

አላቂ የትምህርት እቃ

9,000

ሎት3

የደንብ ልብስ

17,000

ሎት4

ቋሚ ኤሌክትሮኒከስ

16,280

ሎት5

የፅዳት እቃ

17,000

ሎት6

ቋሚ እቃ

5,000

ሎት7

የህክምና እቃ

500

ሎት8

የደንብ ልብስ ስፌት

8,500

ሎት9
ሎት10

ህትመት
ልዩ ልዩ መሳሪያዎች

2,000
4,000

ሎት11

የማሽነሪ ጥገና

2,000

ሎት12

የትራንስፖርት አገልግሎት

3,500

ሎት13

የጭነት አገልግሎት

6,500


6.
የጨረታ ሰነዱ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በየሎቱ የማይመለስ ብር 100(እንድ መቶ ብር) በመከፈል እንዲሁም በጥቃቅንና አነስተኛ የምትወዳደሩ ተጫራቾች ከአደራጃችሁ ተቋም ደብዳቤ በማምጣት የተዘጋጀውን ሰነድ ከተቋሙ ቢሮ ቁጥር 5 እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ፡፡

7. ተጫራቶች ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ቢሮ ቁጥር 05 ድረስ በመምጣት ዋጋው የተሞላበትን የጨረታ ሰነዱን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ለየብቻ በማሸግ በት/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

8. ጨረታው 10ኛው ቀን 1100 ሰዓት ላይ ታሽጎ በማግስቱ 430 በት/ቤቱ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወክሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል።

9. ተጫራቾች ያሸነፉበትን የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለባቸው::

10. ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለሚወዳደሩበት ናሙና ለሚቀርብባቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው::

11. የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ በራሱ ትራንስፖርት /በር .2//ቤት ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

12. /ቤቱ ለጨረታ ከቀረበው እቃ እስከ 20%የመቀነስም ሆነ20% የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

13.  በሚወዳደሩበት የሎት መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ድምር መጠን ልክ መሆን አለበት፡፡

14. ጨረታው ከተዘጋ በኃላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

15. አማራጭ ጨረታ አይፈቅድም ግዢ ፈፃሚው

16. የታወቁ ጉዳቶች የካሳ ከፍያ የገንዘብ መጠን በቀን 0.1% ይሆናል

17. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ መገናኛ ቦሴ /ከተማ ጀርባ በሚገኘው ምስራቅበር .2 የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት ሲሆን ስልክ

ቁጥር 0116676650

በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ /ከተማ በወረዳ 06 ምስራቅ በር .2 የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት

 

 

✨ messages.ai_summary
Open tender for procurement of office supplies, educational materials, clothing, electronics, cleaning items, medical supplies, tailoring, printing, equipment, machinery repair, transport, and freight services across 13 lots. Bidders must hold valid licenses, tax compliance, VAT registration, and supplier registration.
Save Tender