Tender Detail

Tender Details

  • Company የምስራቅ ወለጋ ዞን የጅማ አርጆ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ምስራቅ ወለጋ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0917093002
  • Website
  • Deadline10 Sep 2026, 5:30 PM
  • magazineአዲስ ዘመን ጋዜጣ
  • Bid Document Priceብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/
  • opening dateበ16ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት
  • Categories Cleaning & Janitorial , Building Materials , Office Supplies And Services

በምስራቅ ወለጋ ዞን ጅማ አርጆ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች 2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል አላቂ ዕቃዎች፡- የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት፣ ቋሚ ዕቃዎች፣ ኤሌከትሮኒክስ፣ የመኪና ጎማ፣ የሞተር ሳይከል ጎማ፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ የግንባታ ዕቃዎች፣ የቴክኒክ ሥልጠና መሣርያዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በምስራቅ ወለጋ ዞን ጅማ አርጆ ወረዳ የገንዘብ /ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉት የመንግስት /ቤቶች 2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል አላቂ ዕቃዎች፡- የጽሕፈት መሳሪያዎች የጽዳት፣ ቋሚ ዕቃዎች፣ ኤሌከትሮኒክስ የመኪና ጎማ ፤የሞተር ሳይከል ጎማ የሠራተኞች ደንብ ልብስ፤ የግንባታ ዕቃዎች ፤የቴኪኒከ ሥልጠና መሣርያዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚታሟሉ ተጫራቶች በጨረታ እንድትሳተፉ ተጋብዛችዋል።

ስስዚህ የሚከተሱትን መስፈርቶች የሚታሟሱ ተጫራቾች በጨታ እንድትሳተፉ

ተጋብዘችዋል።

1.     በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር 2019 የከፈሉና እሴት ታከስ እና በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው።

2.     ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ አንዱ ሎት ከጅማ አርጆ ወረዳ ገቢዎች /ቤት የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ ከፍለው መግዛት ይችላሉ፡፡

3.     የሠራተኛ ደንብ ልብስ በተመለከተ ከጨረታ ሰነድ ጋር የተወዳደሩትን ዋጋ ሲሞሉ ናሙናውን በፖስታ ታሽጎ መቅረብ ይኖርባቸዋል፤፤

4.     ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ ዋስትና (CPO) ለእያንዳንዱ ሎት 25,000.00 (ሀያ አምስት ሺህ ብር) ከታወቀ ባንክ ተረጋግጦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባችዋል።

5.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዕቃ በናሙና መሠረት ጥራት የሌለውና ደረጃውን ያልጠበቀ ከሆነ ወዲያውኑ ይዘው ይመለሳሉ፤፤

6.     ተጫራቶች የዕቃዎቹን ዝርዝር ዋጋ መሸጫ ላይ ሲሞሉ በተጠየቀው specification መሠረት ሆኖ ዋጋውን ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጭምር በመሙላት ሙሉ አደራሻቸውን ስምና ፊርማቸውን፤ ማወዳደሪያ ቅጽ ላይ በማድረግ ሙሉ ዶክሜንታቸውን ኦርጅናልና ኮፒ በተለያዩ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ድረስ በቢሮ ቁጥር 6 በተዘጋጀው ሣጥን ጨረታው ከመዘጋቱ እስከ 1130 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

7.     ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል፣፣

8.     የጨረታው ሣጥን ከታሸጌ ወይም ከተከፈተ በኋላ የሚቀርብ ማንኛውም የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።

9.     አሸናፊው ካሸነፉት አጠቃላይ ዋጋ 10% ውል ስምምነት ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማቅረብ አለባቸው።

10.                        የጨረታ አሸናፊ በራሱ ወጪ ዕቃዎቹን በወረዳ ገንዘብ /ቤት ንብረት ክፍል ገቢ አድርጎ ገንዘቡን ይቀበላል።

11.                        /ቤቱ ከአሸናፊው ጋር እንደ አስፈላጊነቱ የዋጋ ጭማሪ ሳይኖር ውሉን ማራዘም ግዥውን 20% መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል።

12.                        ተጫራቾች ያሸነፉትን ዕቃ ከማምጣታቸው በፊት በአካል ቀርበው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ውል መፈጸም ይኖርባቸዋል፤፤

13.                        /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

14.                        ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ፤ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ ከቆየ ቦኃላ 15ኛው ቀን 1130 ሰዓት ተዘግቶ 16ኛው ቀን 400 ሰዓት ላይ ይከፈታል፣፣

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ:- 0927500700/0910518817/0917288748

 

የምሥራቅ ወስጋ ዞን የጅማ አርጆ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

✨ messages.ai_summary
Tender for consumable goods for government offices in Jimma Arjo district, East Wollega Zone. Items include office supplies, cleaning materials, electronics, vehicle/motorcycle tires, uniforms, construction materials, and technical training tools. Bidders must have valid trade licenses, tax clearance, and VAT registration.
Save Tender