የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2018 ዓ.ም በጀት አመት የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (የ6ኛ እና የ8ኛ) ክፍል ከልል አቀፍ ፈተናና ከፈተናዎች ጋር የተያያዘዙ የመልስ መስጫ ወረቀቶችና የሰርትፊኬት ህትመቶችን በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል።
በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2018 ዓ.ም በጀት አመት ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን ለመግዛት በተለያዩ ሎቶች በመከፋፈል በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2018 ዓ.ም በጀት አመት ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን ለመግዛት በተለያዩ ሎቶች በመከፋፈል በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2017 ዓ.ም የበጀት ዓመት ለአንደኛና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የመማሪያ ማስተማሪያ እቃዎች እና ፈርኒቸር ግዥ ለመፈጸም በግልፅ ጨረታ ህጋዊ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን ማወዳደር ይፈልጋል።
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ