የጂንካ ማረሚያ ተቋም ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለህግ ታራሚዎች ለቀለብ አገልግሎት የሚውል የምግብ እህሎች፤ ቅመማ ቅመም፤ አትክልት እና የማገዶ እንጨት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጂንካ ማረሚያ ተቋም ለ2018 በጀት ዓ.ም ለህግ ታራሚዎች ለምግብ አገልግሎት የሚውል ፊኖ ዱቄት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ጂንካ ማረሚያ ተቋም ለ2018 በጀት ዓመት ህግ ታራሚዎች ለምግብ አገልግሎት የሚውል አተር ክክ ፣ ይስት ፤ በቆሎ ፤ ካሳባ (እንጨት ቦዬ) ፣ ጤፍ ፣ ፍ/ዱቄት ፣ ቀይ ሽንኩርት ፣ ጨው ፣ እርድ ፣ የማገዶ እንጨት፣ በርበሬ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የጂንካ ማረሚያ ተቋም ለ2017 በጀት ዓ.ም ለህግ ታራሚዎች ለምግብ አገልግሎት የሚውል በርበሬ ይስት እርድ ፣ አተር ክክ በቆሎ፤ እንጨት (የ(ካሳባ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋሉ፡፡
የጂንካ ማረሚያ ተቋም ለ2017 በጀት ዓ.ም ለህግ ታራሚዎች ለምግብ አገልግሎት የሚውል በቆሎ፣ ቀይ ሽንኩርት፣ ጨው በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡