የሀዋሳ ከተማ መ/ው/ፍ/አገ/ድርጅት የመኪና ጎማና ከመነዳሪ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
የሀዋሳ ከተማ መጠጥ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ከ2006 በጀት ዓመት ጀምሮ እስከ 2013 በጀት ዓመት ድረስ ያለውን በድርጅቱ የተንቀሳቀሰውን ንብረት በውጭ የሂሳብ አዋቂዎች የእስቶክ ምዝገባና ሪፖርት የማቅረብ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
የሀዋሳ ከተማ መ/ው/ፍ/አገ/ድርጅት የሞተር ዘይት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል። ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ድርጅት ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው ዝርዝር መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡
የሀዋሳ ከተማ መ/ው/ፍ/አገ ድርጅት የመኪና እና የሞተር ሳይክል ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የግዥ መስያ ቁጥር ግ/ደን/ስ/07/2016