የአድዋ ድል መታሰቢያ ለ2019 በጀት አመት የሚያስፈልጉትን የጥበቃ እና የገፀ-ምድር ስፍራዎች ማስዋብ አገልግሎቶች በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ዓድዋ ድል መታሰቢያ ለ2019 በጀት አመት EV changer ( ኤሌክትሪክ መኪና ቻርጀር ዕቃዎች) በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአድዋ ድል መታሰቢያ በጨረታ መለያ ቁጥር አድ/መ/004/2018ዓ.ም ለ2018 በጀት አመት የሚያስፈልጉት የተለያዩ የቢሮ መገልገያ እቃዎች የሆነ ህትመት ስራዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የግንባታ እቃዎች፣ የኤሌክትሮ መካኒካል እቃዎች፣ ሳኒተሪ እቃዎች እና የውሃ የመለዋወጫ እቃዎች በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአድዋ ድል መታሰቢያ በጨረታ መለያ ቁጥር፡- አ/ድ/መ/-003/2018 /2018 በጀት አመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ የቢሮ መገልገያ እቃዎች የሆኑ ስቴሽነሪና የህትመት ስራዎች ፤ ካሜራና እክሰሰሪ፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ የሳኒቴሽን እና የግንባታ እቃዎች በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአድዋ ድል መታሰቢያ በጨረታ መለያ ቁጥር፡- አ/ድ/መ/-002/2018 ለ2018 በጀት አመት የሚያስፈልጉትን የተለያዩ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት በሚቆይ ውል በኪራይ ማሰራት ይፈልጋል፡፡