Tender Detail

Tender Details


በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ቱሉ ኤጀርሳ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግ ጨረታ ማስታወቂያ

የግዥው ቁጥር 001-2017 ዓ.ም

 

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ቱሉ ኤጀርሳ አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት 2018 በጀት ዓመት የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-

ሎት 1 የደንብ ልብስ-የሲፒአ መጠን 25,000.00

ሎት 2 አላቂ የቢሮ እቃዎች -የሲፒኦ መጠን 40,000

ሎት 3 የጽዳት እቃ የሲፒአ መጠን 30,000

ሎት 4 ቋሚ የቢሮ እቃዎች ------ የሲፒአ መጠን 45,000

ሎት 5 የመኪና ጎማና ጌጣጌጦች ------ የሲፒኦ መጠን 5,000

ሎት 6 ሞንታቦና ዲኮሬሽን ኪራይ ------ የሲፒኦ መጠን 3,000.00

ሎት 7 ህትመት ሥራዎች -------- 5,000

ሎት 8 ሕዝብና የጭነት ትራንስፖርት -------

ሎት 9 የቢሮ እቃዎች ጥገና --------

ሎት 10 የጉልበት ሥራዎች --------

ሎት 11 መስተንግዶ

ብቃት ያላቸውንና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፡፡

በዚህም መሰረት - በጨረታው ለመወዳደር ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች አቅራቢዎች

  1. የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆኑን የሚያረጋግጥ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የቲን እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  3. የምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  1. ተጫራቾች ከላይ በተጠቀሰው መሰረት የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በእያንዳንዱ ሎት ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከሎት 1 እስከ ሎት 7 በእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመፈል ፋይናንስ /ቤት በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ፖስታ (ኤንቨሎፕ) ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት በፋይናንስ /ቤት ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአስረኛው ቀን 1130 ታሽጎ 11ኛው ቀን ከረፋዱ 430 ይከፈታል፡፡ የመፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰአት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት ለተወዳደሩባቸውና ናሙና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች እንዲሁም ለቋሚ እቃዎች /ቤቱ ባዘጋጀው የፍላጎት መግለጫ መሰረት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  6. አቅራቢዎች ለተወዳደሩበት እቃዎች ውል ማስከበሪያ 10 ፐርሰንት ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
  7. አምራች የሆናችሁ አቅራቢዎች ካደራጃችሁ አካል ተቋም በሚመለከተው አካል የተፈረመ የዋስትና ደብዳቤ እና አምራች ስለመሆናችሁ ማረጋገጫ ደብዳቤ ማምጣትት ችላላችሁ፡፡ አምራች ያልሆናችሁ አቅራቢዎች በዋስትና ደብዳቤ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  8. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን እቃዎች ለእያንዳንዱ ከሻት ጋር ያለውን ዋጋ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል
  9. የዘገየ ተጫራችና በጨረታ ፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም
  10. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈጻሚው መሥሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  11. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ድራሻ፡- ///ፍለ ከተማ ወረዳ 14 ፋይናንስ /ቤት ከጋርመንት ወደ አትክልት ተራ አለፍ ብሎ ከአትክልት ተራ ወደ አባ ገዳ መንገድ ገባ ብሎ፡፡

 

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍ ከተማ 14 ኤጀርሳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender